وَٱلشَّمْسِ وَضُحَىٰهَا
Washshamsi waduhaha
በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡
The Sun
وَٱلشَّمْسِ وَضُحَىٰهَا
Washshamsi waduhaha
በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡
وَٱلْقَمَرِ إِذَا تَلَىٰهَا
Walqamari itha talaha
በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤
وَٱلنَّهَارِ إِذَا جَلَّىٰهَا
Wannahari itha jallaha
በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤
وَٱلَّيْلِ إِذَا يَغْشَىٰهَا
Wallayli itha yaghshaha
በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤
وَٱلسَّمَآءِ وَمَا بَنَىٰهَا
Wassama-i wama banaha
በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤
وَٱلْأَرْضِ وَمَا طَحَىٰهَا
Wal-ardi wama tahaha
በምድሪቱም በዘረጋትም፤
وَنَفْسٍ وَمَا سَوَّىٰهَا
Wanafsin wama sawwaha
በነፍስም ባስተካከላትም፤
فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَىٰهَا
Faalhamaha fujooraha wataqwaha
አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡
قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّىٰهَا
Qad aflaha man zakkaha
(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡
وَقَدْ خَابَ مَن دَسَّىٰهَا
Waqad khaba man dassaha
(በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡
كَذَّبَتْ ثَمُودُ بِطَغْوَىٰهَآ
Kaththabat thamoodu bitaghwaha
ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡
إِذِ ٱنۢبَعَثَ أَشْقَىٰهَا
Ithi inbaAAatha ashqaha
ጠማማዋ በተንቀሳቀሰ ጊዜ፡፡
فَقَالَ لَهُمْ رَسُولُ ٱللَّهِ نَاقَةَ ٱللَّهِ وَسُقْيَـٰهَا
Faqala lahum rasoolu Allahi naqataAllahi wasuqyaha
ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ (ሷሊህ) «የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም (ተጠንቀቁ)» አላቸው፡፡
فَكَذَّبُوهُ فَعَقَرُوهَا فَدَمْدَمَ عَلَيْهِمْ رَبُّهُم بِذَنۢبِهِمْ فَسَوَّىٰهَا
Fakaththaboohu faAAaqaroohafadamdama AAalayhim rabbuhum bithanbihim fasawwaha
አስተባበሉትም፡፡ (ቋንጃዋን) ወጓትም፡፡ በኀጢኣታቸውም ምክንያት ጌታቸው (ቅጣትን) በእነርሱ ላይ ደመደመባቸው፤ አስተካከላትም፡፡
وَلَا يَخَافُ عُقْبَـٰهَا
Wala yakhafu AAuqbaha
ፍጻሜዋንም (የምታስከትለውን) አያፈራም፡፡