وَٱلسَّمَآءِ ذَاتِ ٱلْبُرُوجِ
Wassama-i thatialburooj
የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡
The Mansions of the Stars
وَٱلسَّمَآءِ ذَاتِ ٱلْبُرُوجِ
Wassama-i thatialburooj
የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡
وَٱلْيَوْمِ ٱلْمَوْعُودِ
Walyawmi almawAAood
በተቀጠረው ቀንም፤
وَشَاهِدٍ وَمَشْهُودٍ
Washahidin wamashhood
በተጣጅና በሚጣዱትም፤ (እምላለሁ)፡፡
قُتِلَ أَصْحَـٰبُ ٱلْأُخْدُودِ
Qutila as-habu alukhdood
የጉድቡ ባለቤቶች ተረገሙ፡፡
ٱلنَّارِ ذَاتِ ٱلْوَقُودِ
Annari thati alwaqood
የማገዶ ባለቤት የኾነቺው እሳት (ባለቤቶች)፡፡
إِذْ هُمْ عَلَيْهَا قُعُودٌ
Ith hum AAalayha quAAood
እነርሱ በርሷ (አፋፍ) ላይ ተቀማጮች በኾኑ ጊዜ፤ (ተረገሙ)፡፡
وَهُمْ عَلَىٰ مَا يَفْعَلُونَ بِٱلْمُؤْمِنِينَ شُهُودٌ
Wahum AAala ma yafAAaloona bilmu/mineenashuhood
እነርሱም በምእምናኖቹ በሚሠሩት (ማሰቃየት) ላይ መስካሪዎች ናቸው፡፡
وَمَا نَقَمُوا۟ مِنْهُمْ إِلَّآ أَن يُؤْمِنُوا۟ بِٱللَّهِ ٱلْعَزِيزِ ٱلْحَمِيدِ
Wama naqamoo minhum illa anyu/minoo billahi alAAazeezi alhameed
ከእነርሱም በአላህ አሸናፊው፣ ምስጉኑ በኾነው (ጌታ) ማመናቸውን እንጅ ሌላ ምንም አልጠሉም፡፡
ٱلَّذِى لَهُۥ مُلْكُ ٱلسَّمَـٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ وَٱللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍ شَهِيدٌ
Allathee lahu mulku assamawatiwal-ardi wallahu AAala kullishay-in shaheed
በእዚያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ በኾነው (አላህ ማመናቸውን)፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ መስካሪ ነው፡፡
إِنَّ ٱلَّذِينَ فَتَنُوا۟ ٱلْمُؤْمِنِينَ وَٱلْمُؤْمِنَـٰتِ ثُمَّ لَمْ يَتُوبُوا۟ فَلَهُمْ عَذَابُ جَهَنَّمَ وَلَهُمْ عَذَابُ ٱلْحَرِيقِ
Inna allatheena fatanoo almu/mineenawalmu/minati thumma lam yatooboo falahum AAathabujahannama walahum AAathabu alhareeq
እነዚያ ምእምንንና ምእምናትን ያሰቃዩ፣ ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አልላቸው፡፡ ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አልላቸው፡፡
إِنَّ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَمِلُوا۟ ٱلصَّـٰلِحَـٰتِ لَهُمْ جَنَّـٰتٌ تَجْرِى مِن تَحْتِهَا ٱلْأَنْهَـٰرُ ۚ ذَٰلِكَ ٱلْفَوْزُ ٱلْكَبِيرُ
Inna allatheena amanoowaAAamiloo assalihati lahum jannatuntajree min tahtiha al-anharu thalikaalfawzu alkabeer
እነዚያ ያመኑና መልካም ሥራዎችንም የሠሩ ለእነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች አሏቸው፡፡ ይህ ታላቅ ማግኘት ነው፡፡
إِنَّ بَطْشَ رَبِّكَ لَشَدِيدٌ
Inna batsha rabbika lashadeed
የጌታህ በኀይል መያዝ ብርቱ ነው፡፡
إِنَّهُۥ هُوَ يُبْدِئُ وَيُعِيدُ
Innahu huwa yubdi-o wayuAAeed
እነሆ እርሱ መፍጠርን ይጀምራል፤ ይመልሳልም፡፡
وَهُوَ ٱلْغَفُورُ ٱلْوَدُودُ
Wahuwa alghafooru alwadood
እርሱም ምሕረተ ብዙ ወዳድ ነው፡፡
ذُو ٱلْعَرْشِ ٱلْمَجِيدُ
Thoo alAAarshi almajeed
የዙፋኑ ባለቤት የላቀው ነው፡፡
فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
FaAAAAalun lima yureed
የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው፡፡
هَلْ أَتَىٰكَ حَدِيثُ ٱلْجُنُودِ
Hal ataka hadeethu aljunood
የሰራዊቶቹ ወሬ መጣልህን?
فِرْعَوْنَ وَثَمُودَ
FirAAawna wathamood
የፈርዖንና የሰሙድ፤ (ወሬ)፡፡
بَلِ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ فِى تَكْذِيبٍ
Bali allatheena kafaroo fee taktheeb
በእውነቱ እነዚያ የካዱት በማስተባበል ውስጥ ናቸው፡፡
وَٱللَّهُ مِن وَرَآئِهِم مُّحِيطٌۢ
Wallahu min wara-ihimmuheet
አላህም በዙሪያቸው (በዕውቀቱ) ከባቢ ነው፡፡
بَلْ هُوَ قُرْءَانٌ مَّجِيدٌ
Bal huwa qur-anun majeed
ይልቁንም እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡
فِى لَوْحٍ مَّحْفُوظٍۭ
Fee lawhin mahfooth
የተጠበቀ በኾነ ሰሌዳ ውስጥ ነው፡፡