وَٱلسَّمَآءِ وَٱلطَّارِقِ
Wassama-i wattariq
በሰማዩ በሌሊት መጪውም እምላለሁ፡፡
The Nightcommer
وَٱلسَّمَآءِ وَٱلطَّارِقِ
Wassama-i wattariq
በሰማዩ በሌሊት መጪውም እምላለሁ፡፡
وَمَآ أَدْرَىٰكَ مَا ٱلطَّارِقُ
Wama adraka ma attariq
የሌሊት መጪውም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?
ٱلنَّجْمُ ٱلثَّاقِبُ
Annajmu aththaqib
ጨለማን ቀዳጁ ኮከብ ነው፡፡
إِن كُلُّ نَفْسٍ لَّمَّا عَلَيْهَا حَافِظٌ
In kullu nafsin lamma AAalayha hafith
ነፍስ ሁሉ በእርሷ ላይ ጠባቂ ያለባት እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡
فَلْيَنظُرِ ٱلْإِنسَـٰنُ مِمَّ خُلِقَ
Falyanthuri al-insanumimma khuliq
ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት፡፡
خُلِقَ مِن مَّآءٍ دَافِقٍ
Khuliqa min ma-in dafiq
ከተስፈንጣሪ ውሃ ተፈጠረ፡፡
يَخْرُجُ مِنۢ بَيْنِ ٱلصُّلْبِ وَٱلتَّرَآئِبِ
Yakhruju min bayni assulbi wattara-ib
ከጀርባና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከኾነ (ውሃ)፡፡
إِنَّهُۥ عَلَىٰ رَجْعِهِۦ لَقَادِرٌ
Innahu AAala rajAAihi laqadir
እርሱ (አላህ) በመመለሱ ላይ በእርግጥ ቻይ ነው፡፡
يَوْمَ تُبْلَى ٱلسَّرَآئِرُ
Yawma tubla assara-ir
ምስጢሮች በሚገለጡበት ቀን፡፡
فَمَا لَهُۥ مِن قُوَّةٍ وَلَا نَاصِرٍ
Fama lahu min quwwatin wala nasir
ለእርሱም (ለሰው) ኀይልና ረዳት ምንም የለውም፡፡
وَٱلسَّمَآءِ ذَاتِ ٱلرَّجْعِ
Wassama-i thati arrajAA
የመመለስ ባለቤት በኾነችው ሰማይም እምላለሁ፡፡
وَٱلْأَرْضِ ذَاتِ ٱلصَّدْعِ
Wal-ardi thati assadAA
(በበቃይ) የመሰንጠቅ ባለቤት በኾነችው ምድርም፤
إِنَّهُۥ لَقَوْلٌ فَصْلٌ
Innahu laqawlun fasl
እርሱ (እውነትን ከውሸት) የሚለይ ቃል ነው፡፡
وَمَا هُوَ بِٱلْهَزْلِ
Wama huwa bilhazl
እርሱም ቀልድ አይደለም፡፡
إِنَّهُمْ يَكِيدُونَ كَيْدًا
Innahum yakeedoona kayda
እነርሱ በእርግጥ ተንኮልን ይሠራሉ፡፡
وَأَكِيدُ كَيْدًا
Waakeedu kayda
(እኔ) ተንኮልንም እመልሳለሁ፡፡
فَمَهِّلِ ٱلْكَـٰفِرِينَ أَمْهِلْهُمْ رُوَيْدًۢا
Famahhili alkafireena amhilhum ruwayda
ከሓዲዎችንም ቀን ስጣቸው፡፡ ጥቂትን ጊዜ አቆያቸው፡፡