إِذَا زُلْزِلَتِ ٱلْأَرْضُ زِلْزَالَهَا
Itha zulzilati al-ardu zilzalaha
ምድር (በኀይል) መንቀጥቀጥዋን በተንቀጠቀጠች ጊዜ፤
The Earthquake
إِذَا زُلْزِلَتِ ٱلْأَرْضُ زِلْزَالَهَا
Itha zulzilati al-ardu zilzalaha
ምድር (በኀይል) መንቀጥቀጥዋን በተንቀጠቀጠች ጊዜ፤
وَأَخْرَجَتِ ٱلْأَرْضُ أَثْقَالَهَا
Waakhrajati al-ardu athqalaha
ምድር ሸክሞችዋን ባወጣችም ጊዜ፤
وَقَالَ ٱلْإِنسَـٰنُ مَا لَهَا
Waqala al-insanu ma laha
ሰውም ምን ኾነች? ባለ ጊዜ፤
يَوْمَئِذٍ تُحَدِّثُ أَخْبَارَهَا
Yawma-ithin tuhaddithu akhbaraha
በዚያ ቀን ወሬዎችዋን ትናገራለች፡፡
بِأَنَّ رَبَّكَ أَوْحَىٰ لَهَا
Bi-anna rabbaka awha laha
ጌታህ ለእርሷ በማሳወቁ ምክንያት፡፡
يَوْمَئِذٍ يَصْدُرُ ٱلنَّاسُ أَشْتَاتًا لِّيُرَوْا۟ أَعْمَـٰلَهُمْ
Yawma-ithin yasduru annasuashtatan liyuraw aAAmalahum
በዚያ ቀን ሰዎች ሥራዎቻቸውን (ምንዳዋን) እንዲያዩ ይደረጉ ዘንድ (እንደየሥራቸው) የተለያዩ ኾነው (ከመቆሚያው ስፍራ) ይመለሳሉ፡፡
فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُۥ
Faman yaAAmal mithqala tharratinkhayran yarah
የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُۥ
Waman yaAAmal mithqala tharratinsharran yarah
የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡