وَٱلْمُرْسَلَـٰتِ عُرْفًا
Walmursalati AAurfa
ተከታታይ ኾነው በተላኩት፣
The Emissaries
وَٱلْمُرْسَلَـٰتِ عُرْفًا
Walmursalati AAurfa
ተከታታይ ኾነው በተላኩት፣
فَٱلْعَـٰصِفَـٰتِ عَصْفًا
FalAAasifati AAasfa
በኀይል መንፈስን ነፋሾች በኾኑትም፣
وَٱلنَّـٰشِرَٰتِ نَشْرًا
Wannashirati nashra
መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣
فَٱلْفَـٰرِقَـٰتِ فَرْقًا
Falfariqati farqa
መለየትን ለይዎች በኾኑትም፣
فَٱلْمُلْقِيَـٰتِ ذِكْرًا
Falmulqiyati thikra
መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣
عُذْرًا أَوْ نُذْرًا
AAuthran aw nuthra
ምክንያትን ለማስወገድ ወይም ለማስፈራራት (ጣይዎች በኾኑት መላእክት) እምላለሁ፡፡
إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَوَٰقِعٌ
Innama tooAAadoona lawaqiAA
ያ የምትስፈራሩበት (ትንሣኤ) በእርግጥ ኋኝ ነው፡፡
فَإِذَا ٱلنُّجُومُ طُمِسَتْ
Fa-itha annujoomu tumisat
ከዋክብትም (ብርሃንዋ) በታበሰች ጊዜ፡፡
وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ فُرِجَتْ
Wa-itha assamao furijat
ሰማይም በተከፈተች ጊዜ፡፡
وَإِذَا ٱلْجِبَالُ نُسِفَتْ
Wa-itha aljibalu nusifat
ጋራዎችም በተንኮተኮቱ ጊዜ፡፡
وَإِذَا ٱلرُّسُلُ أُقِّتَتْ
Wa-itha arrusulu oqqitat
መልክተኞቹም ወቅት በተደረገላቸው ጊዜ፡፡
لِأَىِّ يَوْمٍ أُجِّلَتْ
Li-ayyi yawmin ojjilat
ለየትኛው ቀን ተቀጠሩ (የሚባል ሲኾን)፤
لِيَوْمِ ٱلْفَصْلِ
Liyawmi alfasl
ለመለያው ቀን (በተባለ ጊዜ፤ በፍጡሮች መካከል ይፈረዳል)፡፡
وَمَآ أَدْرَىٰكَ مَا يَوْمُ ٱلْفَصْلِ
Wama adraka ma yawmualfasl
የመለያውም ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
Waylun yawma-ithin lilmukaththibeen
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
أَلَمْ نُهْلِكِ ٱلْأَوَّلِينَ
Alam nuhliki al-awwaleen
የፊተኞቹን (ሕዝቦች) አላጠፋንምን?
ثُمَّ نُتْبِعُهُمُ ٱلْـَٔاخِرِينَ
Thumma nutbiAAuhumu al-akhireen
ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡
كَذَٰلِكَ نَفْعَلُ بِٱلْمُجْرِمِينَ
Kathalika nafAAalu bilmujrimeen
በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
Waylun yawma-ithin lilmukaththibeen
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
أَلَمْ نَخْلُقكُّم مِّن مَّآءٍ مَّهِينٍ
Alam nakhluqkum min ma-in maheen
ከደካማ ውሃ አልፈጠርናችሁምን?
فَجَعَلْنَـٰهُ فِى قَرَارٍ مَّكِينٍ
FajaAAalnahu fee qararinmakeen
በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በማሕፀን) አደረግነው፡፡
إِلَىٰ قَدَرٍ مَّعْلُومٍ
Ila qadarin maAAloom
እስከ ታወቀ ልክ ድረስ፡፡ መጠንነውም፤ ምን ያማርንም
فَقَدَرْنَا فَنِعْمَ ٱلْقَـٰدِرُونَ
Faqadarna faniAAma alqadiroon
መጠንነውም፤ ምን ያማርንም መጣኞች ነን!
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
Waylun yawma-ithin lilmukaththibeen
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
أَلَمْ نَجْعَلِ ٱلْأَرْضَ كِفَاتًا
Alam najAAali al-arda kifata
ምድርን ሰብሳቢ አላደረግናትምን?
أَحْيَآءً وَأَمْوَٰتًا
Ahyaan waamwata
ሕያዋን ኾናችሁ ሙታንም ኾናችሁ፡፡
وَجَعَلْنَا فِيهَا رَوَٰسِىَ شَـٰمِخَـٰتٍ وَأَسْقَيْنَـٰكُم مَّآءً فُرَاتًا
WajaAAalna feeha rawasiyashamikhatin waasqaynakum maan furata
በውስጧም ከፍተኛዎችን ተራራዎች አደረግን፡፡ ጣፋጭ ውሃንም አጠጣናችሁ፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
Waylun yawma-ithin lilmukaththibeen
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
ٱنطَلِقُوٓا۟ إِلَىٰ مَا كُنتُم بِهِۦ تُكَذِّبُونَ
Intaliqoo ila ma kuntumbihi tukaththiboon
«ወደዚያ በእርሱ ታስተባብሉ ወደ ነበራችሁት (ቅጣት) አዝግሙ፡፡
ٱنطَلِقُوٓا۟ إِلَىٰ ظِلٍّ ذِى ثَلَـٰثِ شُعَبٍ
Intaliqoo ila thillinthee thalathi shuAAab
«ባለ ሦስት ቅርንጫፎች ወደ ኾነው ጥላ አዝግሙ፤» (ይባላሉ)፡፡
لَّا ظَلِيلٍ وَلَا يُغْنِى مِنَ ٱللَّهَبِ
La thaleelin walayughnee mina allahab
አጠላይ ያልኾነ ከእሳቱም ላንቃ የማያድን ወደ ኾነው (አዝግሙ)፡፡
إِنَّهَا تَرْمِى بِشَرَرٍ كَٱلْقَصْرِ
Innaha tarmee bishararin kalqasr
እርሷ እንደ ታላላቅ ሕንጻ የኾኑን ቃንቄዎች ትወረውራለች፡፡
كَأَنَّهُۥ جِمَـٰلَتٌ صُفْرٌ
Kaannahu jimalatun sufr
(ቃንቄውም) ልክ ዳለቻዎች ግመሎችን ይመስላል፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
Waylun yawma-ithin lilmukaththibeen
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
هَـٰذَا يَوْمُ لَا يَنطِقُونَ
Hatha yawmu la yantiqoon
ይህ የማይናገሩበት ቀን ነው፡፡
وَلَا يُؤْذَنُ لَهُمْ فَيَعْتَذِرُونَ
Wala yu/thanu lahum fayaAAtathiroon
ይቅርታም ይጠይቁ ዘንድ፤ ለእነርሱ አይፈቀድላቸውም፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
Waylun yawma-ithin lilmukaththibeen
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
هَـٰذَا يَوْمُ ٱلْفَصْلِ ۖ جَمَعْنَـٰكُمْ وَٱلْأَوَّلِينَ
Hatha yawmu alfasli jamaAAnakumwal-awwaleen
ይህ መለያው ቀን ነው፡፡ እናንተንም የፊተኞቹንም ሰብሰብናችሁ፡፡
فَإِن كَانَ لَكُمْ كَيْدٌ فَكِيدُونِ
Fa-in kana lakum kaydun fakeedoon
ለናንተም (ለማምለጥ) ብልሃት እንዳላችሁ ተተናኮሉኝ፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
Waylun yawma-ithin lilmukaththibeen
ላስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
إِنَّ ٱلْمُتَّقِينَ فِى ظِلَـٰلٍ وَعُيُونٍ
Inna almuttaqeena fee thilalinwaAAuyoon
ጥንቁቆቹ በጥላዎችና በምንጮች ውስጥ ናቸው፡፡
وَفَوَٰكِهَ مِمَّا يَشْتَهُونَ
Wafawakiha mimma yashtahoon
ከሚከጅሉትም ሁሉ በፍራፍሬዎች ውስጥ ናቸው፡፡
كُلُوا۟ وَٱشْرَبُوا۟ هَنِيٓـًٔۢا بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
Kuloo washraboo hanee-an bimakuntum taAAmaloon
«ትሠሩት በነበራችሁት ዋጋ የምትደሰቱ ኾናችሁ ብሉ፣ ጠጡም፤» (ይባላሉ)፡፡
إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُحْسِنِينَ
Inna kathalika najzee almuhsineen
እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
Waylun yawma-ithin lilmukaththibeen
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
كُلُوا۟ وَتَمَتَّعُوا۟ قَلِيلًا إِنَّكُم مُّجْرِمُونَ
Kuloo watamattaAAoo qaleelan innakummujrimoon
ብሉ፤ ጥቂትንም (ጊዜ) ተጠቀሙ፡፡ እናንተ አመጸኞች ናችሁና፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
Waylun yawma-ithin lilmukaththibeen
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ ٱرْكَعُوا۟ لَا يَرْكَعُونَ
Wa-itha qeela lahumu irkaAAoo layarkaAAoon
«ለእነርሱ ስገዱም» በተባሉ ጊዜ አይሰግዱም፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
Waylun yawma-ithin lilmukaththibeen
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
فَبِأَىِّ حَدِيثٍۭ بَعْدَهُۥ يُؤْمِنُونَ
Fabi-ayyi hadeethin baAAdahuyu/minoon
ከእርሱም ሌላ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?