MyAwqat
EnglishEnglish
Arabicالعربية
Malayalamമലയാളം
Urduاردو
Hindiहिन्दी
Bengaliবাংলা
Tamilதமிழ்
Teluguతెలుగు
Chinese中文
Japanese日本語
Korean한국어
RussianРусский
FrenchFrançais
TurkishTürkçe
MalayBahasa Melayu
IndonesianIndonesia
SomaliSoomaali
GermanDeutsch
SpanishEspañol
PortuguesePortuguês
SwahiliKiswahili
Thaiไทย
Persianفارسی
Hebrewעברית
Kurdishکوردی
HausaHausa
Amharicአማርኛ
Gujaratiગુજરાતી
Kannadaಕನ್ನಡ
Pashtoپښتو
ItalianItaliano
26

Surah Ash-Shu'ara

الشعراء

The Poets

227 verses · Makkiyah · Revelation order 47

بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَـٰنِ ٱلرَّحِيمِ
26:1

طسٓمٓ

Ta-seen-meem

ጠ.ሰ.መ. (ጧ ሲን ሚም)፡፡

Tafsir Al-Muyassar: (طسم) سبق الكلام على الحروف المقطعة في أول سورة البقرة.
26:2

تِلْكَ ءَايَـٰتُ ٱلْكِتَـٰبِ ٱلْمُبِينِ

Tilka ayatu alkitabialmubeen

ይህች ግልጽ ከኾነው መጽሐፍ አንቀጾች ናት፡፡

Tafsir Al-Muyassar: هذه آيات القرآن الموضِّح لكل شيء الفاصل بين الهدى والضلال.
26:3

لَعَلَّكَ بَـٰخِعٌ نَّفْسَكَ أَلَّا يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ

LaAAallaka bakhiAAun nafsaka allayakoonoo mu/mineen

አማኞች ባለመኾናቸው፤ (በቁጭት) ነፍስህን ገዳይ መኾን ይፈራልሃል፡፡

Tafsir Al-Muyassar: لعلك - أيها الرسول - من شدة حرصك على هدايتهم مُهْلِك نفسك؛ لأنهم لم يصدِّقوا بك ولم يعملوا بهديك، فلا تفعل ذلك.
26:4

إِن نَّشَأْ نُنَزِّلْ عَلَيْهِم مِّنَ ٱلسَّمَآءِ ءَايَةً فَظَلَّتْ أَعْنَـٰقُهُمْ لَهَا خَـٰضِعِينَ

In nasha/ nunazzil AAalayhim mina assama-iayatan fathallat aAAnaquhum lahakhadiAAeen

ብንሻ በእነሱ ላይ ከሰማይ ተዓምረን እናወርድና አንገቶቻቸው (መሪዎቻቸው) ለእርሷ ተዋራጆች ይኾናሉ፡፡

Tafsir Al-Muyassar: إن نشأ ننزل على المكذبين من قومك من السماء معجزة مخوِّفة لهم تلجئهم إلى الإيمان، فتصير أعناقهم خاضعة ذليلة، ولكننا لم نشأ ذلك; فإن الإيمان النافع هو الإيمان بالغيب اختيارًا.
26:5

وَمَا يَأْتِيهِم مِّن ذِكْرٍ مِّنَ ٱلرَّحْمَـٰنِ مُحْدَثٍ إِلَّا كَانُوا۟ عَنْهُ مُعْرِضِينَ

Wama ya/teehim min thikrin minaarrahmani muhdathin illa kanooAAanhu muAArideen

ከአልረሕማንም ዘንድ ኣዲስ የተወረደ ቁርኣን አይመጣላቸውም፤ ከእርሱ የሚሸሹ ቢኾኑ እንጂ፡፡

Tafsir Al-Muyassar: وما يجيء هؤلاء المشركين المكذبين مِن ذِكْرٍ من الرحمن مُحْدَث إنزاله، شيئًا بعد شيء، يأمرهم وينهاهم، ويذكرهم بالدين الحق إلا أعرضوا عنه، ولم يقبلوه.
26:6

فَقَدْ كَذَّبُوا۟ فَسَيَأْتِيهِمْ أَنۢبَـٰٓؤُا۟ مَا كَانُوا۟ بِهِۦ يَسْتَهْزِءُونَ

Faqad kaththaboo fasaya/teehim anbaoma kanoo bihi yastahzi-oon

በእርግጥም አስተባበሉ፡፡ የዚያም በእርሱ ይሳለቁበት የነበሩት ወሬዎች (ፍጻሜ) ይመጣባቸዋል፡፡

Tafsir Al-Muyassar: فقد كذَّبوا بالقرآن واستهزؤوا به، فسيأتيهم أخبار الأمر الذي كانوا يستهزئون به ويسخرون منه، وسيحلُّ بهم العذاب جزاء تمردهم على ربهم.
26:7

أَوَلَمْ يَرَوْا۟ إِلَى ٱلْأَرْضِ كَمْ أَنۢبَتْنَا فِيهَا مِن كُلِّ زَوْجٍ كَرِيمٍ

Awa lam yaraw ila al-ardi kamanbatna feeha min kulli zawjin kareem

ወደ ምድርም በውስጧ ከመልካም (በቃይ) ጎሳ ሁሉ ብዙን እንዳበቀልን አላዩምን፡፡

Tafsir Al-Muyassar: أكذبوا ولم ينظروا إلى الأرض التي أنبتنا فيها من كل نوع حسن نافع من النبات، لا يقدر على إنباته إلا رب العالمين؟ إن في إخراج النبات من الأرض لَدلالة واضحة على كمال قدرة الله، وما كان أكثر القوم مؤمنين. وإن ربك لهو العزيز على كل مخلوق، الرحيم الذي وسعت رحمته كل شيء.
26:8

إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَةً ۖ وَمَا كَانَ أَكْثَرُهُم مُّؤْمِنِينَ

Inna fee thalika laayatan wamakana aktharuhum mu/mineen

በዚህ አስደናቂ ምልክት አልለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም አማኞች አልነበሩም፡፡

Tafsir Al-Muyassar: واذكر - أيها الرسول - لقومك إذ نادى ربك موسى: أن ائت القوم الظالمين، قوم فرعون، وقل لهم: ألا يخافون عقاب الله تعالى، ويتركون ما هم عليه من الكفر والضلال؟
26:9

وَإِنَّ رَبَّكَ لَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلرَّحِيمُ

Wa-inna rabbaka lahuwa alAAazeezu arraheem

ጌታህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊ አዛኝ ነው፡፡

Tafsir Al-Muyassar: قال موسى: رب إني أخاف أن يكذبوني في الرسالة، ويملأ صدري الغمُّ لتكذيبهم إياي، ولا ينطلق لساني بالدعوة فأرسِلْ جبريل بالوحي إلى أخي هارون؛ ليعاونني ويصدقني فيما أقول، ويبين لهم ما أخاطبهم به، فهو أفصح مني نطقاً. ولهم علي ذنب في قتل رجل منهم، وهو القبطي، فأخاف أن يقتلوني به.
26:10

وَإِذْ نَادَىٰ رَبُّكَ مُوسَىٰٓ أَنِ ٱئْتِ ٱلْقَوْمَ ٱلظَّـٰلِمِينَ

Wa-ith nada rabbukamoosa ani i/ti alqawma aththalimeen

ጌታህም ሙሳን «ወደ በደለኞቹ ሕዝቦች ኺድ» በማለት በጠራው ጊዜ (አስታውስ)፡፡

Tafsir Al-Muyassar: قال موسى: رب إني أخاف أن يكذبوني في الرسالة، ويملأ صدري الغمُّ لتكذيبهم إياي، ولا ينطلق لساني بالدعوة فأرسِلْ جبريل بالوحي إلى أخي هارون؛ ليعاونني. ولهم علي ذنب في قتل رجل منهم، وهو القبطي، فأخاف أن يقتلوني به.
26:11

قَوْمَ فِرْعَوْنَ ۚ أَلَا يَتَّقُونَ

Qawma firAAawna ala yattaqoon

«ወደ ፈርዖን ሕዝቦች (ኺድ) አላህን አይፈሩምን» (አለው)፡፡

26:12

قَالَ رَبِّ إِنِّىٓ أَخَافُ أَن يُكَذِّبُونِ

Qala rabbi innee akhafu anyukaththiboon

(ሙሳም) አለ «ጌታዬ ሆይ! እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁ፡፡

26:13

وَيَضِيقُ صَدْرِى وَلَا يَنطَلِقُ لِسَانِى فَأَرْسِلْ إِلَىٰ هَـٰرُونَ

Wayadeequ sadree walayantaliqu lisanee faarsil ila haroon

«ልቤም ይጠብባል፡፡ ምላሴም አይፈታም፡፡ ስለዚህ ወደ ሃሩን ላክ፡፡

26:14

وَلَهُمْ عَلَىَّ ذَنۢبٌ فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُونِ

Walahum AAalayya thanbun faakhafuan yaqtuloon

«ለእነርሱም በእኔ ላይ (የደም) ወንጀል አልለ፡፡ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ፡፡»

26:15

قَالَ كَلَّا ۖ فَٱذْهَبَا بِـَٔايَـٰتِنَآ ۖ إِنَّا مَعَكُم مُّسْتَمِعُونَ

Qala kalla fathhababi-ayatina inna maAAakum mustamiAAoon

(አላህ) አለ «ተው! (አይነኩህም)፡፡ በተዓምራቶቻችንም ኺዱ፡፡ እኛ ከእናንተ ጋር ሰሚዎች ነንና፡፡

26:16

فَأْتِيَا فِرْعَوْنَ فَقُولَآ إِنَّا رَسُولُ رَبِّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Fa/tiya firAAawna faqoola innarasoolu rabbi alAAalameen

«ወደ ፈርዖንም ኺዱ፡፡ በሉትም፡- እኛ የዓለማት ጌታ መልክተኞች ነን፡፡

26:17

أَنْ أَرْسِلْ مَعَنَا بَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ

An arsil maAAana banee isra-eel

«የእስራኤልን ልጆች ከእኛ ጋር ልቀቅ፡፡»

26:18

قَالَ أَلَمْ نُرَبِّكَ فِينَا وَلِيدًا وَلَبِثْتَ فِينَا مِنْ عُمُرِكَ سِنِينَ

Qala alam nurabbika feenawaleedan walabithta feena min AAumurika sineen

(ፈርዖንም) አለ «ልጅ ኾነህ በእኛ ውስጥ አላሳደግንህምን በእኛ ውስጥም ከዕድሜህ ብዙ ዓመታትን አልተቀመጥክምን

26:19

وَفَعَلْتَ فَعْلَتَكَ ٱلَّتِى فَعَلْتَ وَأَنتَ مِنَ ٱلْكَـٰفِرِينَ

WafaAAalta faAAlataka allatee faAAaltawaanta mina alkafireen

«ያችንም የሠራሃትን ሥራህን አልሠራህምን አንተም ከውለታ ቢሶቹ ነህ» (አለ)፡፡

26:20

قَالَ فَعَلْتُهَآ إِذًا وَأَنَا۠ مِنَ ٱلضَّآلِّينَ

Qala faAAaltuha ithanwaana mina addalleen

(ሙሳም) አለ «ያን ጊዜ እኔም ከተሳሳቱት ኾኜ ሠራኋት፡፡

26:21

فَفَرَرْتُ مِنكُمْ لَمَّا خِفْتُكُمْ فَوَهَبَ لِى رَبِّى حُكْمًا وَجَعَلَنِى مِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ

Fafarartu minkum lamma khiftukumfawahaba lee rabbee hukman wajaAAalanee mina almursaleen

«በፈራኋችሁም ጊዜ ከእንናተ ሸሸሁ፡፡ ጌታየም ለእኔ ጥበብን ሰጠኝ፡፡ ከመልክተኞቹም አደረገኝ፡፡

26:22

وَتِلْكَ نِعْمَةٌ تَمُنُّهَا عَلَىَّ أَنْ عَبَّدتَّ بَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ

Watilka niAAmatun tamunnuha AAalayyaan AAabbadta banee isra-eel

«ይህችም የእስራኤልን ልጆች ባሪያ በማድረግህ በእኔ ላይ የምትመጻደቅባት ጸጋ ነት፡፡»

26:23

قَالَ فِرْعَوْنُ وَمَا رَبُّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Qala firAAawnu wama rabbu alAAalameen

ፈርዖን አለ «(ላከኝ የምትለው) የዓለማትም ጌታ ምንድነው»

26:24

قَالَ رَبُّ ٱلسَّمَـٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَآ ۖ إِن كُنتُم مُّوقِنِينَ

Qala rabbu assamawatiwal-ardi wama baynahuma in kuntummooqineen

(ሙሳ) «የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ ነው፡፡ የምታረጋግጡ ብትኾኑ (ነገሩ ይህ ነው)፤» አለው፡፡

26:25

قَالَ لِمَنْ حَوْلَهُۥٓ أَلَا تَسْتَمِعُونَ

Qala liman hawlahu alatastamiAAoon

(ፈርዖንም) በዙሪያው ላሉት ሰዎች «አትሰሙምን» አለ፡፡

26:26

قَالَ رَبُّكُمْ وَرَبُّ ءَابَآئِكُمُ ٱلْأَوَّلِينَ

Qala rabbukum warabbu aba-ikumual-awwaleen

(ሙሳ) «ጌታችሁና የመጀመሪያዎቹ አባቶቻችሁም ጌታ ነው» አለው፡፡

26:27

قَالَ إِنَّ رَسُولَكُمُ ٱلَّذِىٓ أُرْسِلَ إِلَيْكُمْ لَمَجْنُونٌ

Qala inna rasoolakumu allatheeorsila ilaykum lamajnoon

(ፈርዖን)

26:28

قَالَ رَبُّ ٱلْمَشْرِقِ وَٱلْمَغْرِبِ وَمَا بَيْنَهُمَآ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْقِلُونَ

Qala rabbu almashriqi walmaghribiwama baynahuma in kuntum taAAqiloon

(ሙሳ) «የምሥራቅና የምዕራብ በመካከላቸውም ያለው ነገር ሁሉ ጌታ ነው፡፡ ታውቁ እንደኾናችሁ (እመኑበት)» አለው፡፡

26:29

قَالَ لَئِنِ ٱتَّخَذْتَ إِلَـٰهًا غَيْرِى لَأَجْعَلَنَّكَ مِنَ ٱلْمَسْجُونِينَ

Qala la-ini ittakhathta ilahanghayree laajAAalannaka mina almasjooneen

(ፈርዖን) «ከእኔ ሌላ አምላክን ብትይዝ በውነቱ ከእስረኞቹ አደርግሃለሁ» አለ፡፡

26:30

قَالَ أَوَلَوْ جِئْتُكَ بِشَىْءٍ مُّبِينٍ

Qala awa law ji/tuka bishay-in mubeen

(ሙሳ) «በግልጽ አስረጅ ብመጣህም እንኳ» አለው፡፡

26:31

قَالَ فَأْتِ بِهِۦٓ إِن كُنتَ مِنَ ٱلصَّـٰدِقِينَ

Qala fa/ti bihi in kunta mina assadiqeen

«እንግዲያውስ ከእውነተኞች እንደኾንክ (አስረጁን) አምጣው» አለ፡፡

26:32

فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِىَ ثُعْبَانٌ مُّبِينٌ

Faalqa AAasahu fa-ithahiya thuAAbanun mubeen

በትሩንም ጣለ፡፡ እርሷም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች፡፡

26:33

وَنَزَعَ يَدَهُۥ فَإِذَا هِىَ بَيْضَآءُ لِلنَّـٰظِرِينَ

WanazaAAa yadahu fa-itha hiya baydaolinnathireen

እጁንም አወጣ፡፡ ወዲያውም እርሷ ለተመልካቾች (የምታበራ) ነጭ ኾነች፡፡

26:34

قَالَ لِلْمَلَإِ حَوْلَهُۥٓ إِنَّ هَـٰذَا لَسَـٰحِرٌ عَلِيمٌ

Qala lilmala-i hawlahu inna hathalasahirun AAaleem

(ፈርዖን) በዙሪያው ላሉት መማክርት «ይህ በእርግጥ ዐዋቂ ድግምተኛ ነው» አለ፡፡

26:35

يُرِيدُ أَن يُخْرِجَكُم مِّنْ أَرْضِكُم بِسِحْرِهِۦ فَمَاذَا تَأْمُرُونَ

Yureedu an yukhrijakum min ardikumbisihrihi famatha ta/muroon

«ከምድራችሁ በድግምቱ ሊያወጣችሁ ይፈልጋልና ምንን ታዛላችሁ» (አላቸው)፡፡

26:36

قَالُوٓا۟ أَرْجِهْ وَأَخَاهُ وَٱبْعَثْ فِى ٱلْمَدَآئِنِ حَـٰشِرِينَ

Qaloo arjih waakhahu wabAAathfee almada-ini hashireen

አሉት «እርሱን ወንድሙንም አቆይና በየከተሞቹ ሰብሳቢዎችን ላክ፡፡

26:37

يَأْتُوكَ بِكُلِّ سَحَّارٍ عَلِيمٍ

Ya/tooka bikulli sahharin AAaleem

«በጣም ዐዋቂ ድግምተኞችን ሁሉ ያመጡልሃልና፡፡»

26:38

فَجُمِعَ ٱلسَّحَرَةُ لِمِيقَـٰتِ يَوْمٍ مَّعْلُومٍ

FajumiAAa assaharatu limeeqatiyawmin maAAloom

ድግምተኞቹም በታወቀ ቀን ቀጠሮ ተሰበሰቡ፡፡

26:39

وَقِيلَ لِلنَّاسِ هَلْ أَنتُم مُّجْتَمِعُونَ

Waqeela linnasi hal antummujtamiAAoon

ለሰዎቹም «እናንተ ተሰብስባችኋልን» ተባለ፡፡

26:40

لَعَلَّنَا نَتَّبِعُ ٱلسَّحَرَةَ إِن كَانُوا۟ هُمُ ٱلْغَـٰلِبِينَ

LaAAallana nattabiAAu assaharatain kanoo humu alghalibeen

«ድግምተኞቹን እነሱ አሸናፊዎች ቢኾኑ እንከተል ዘንድ» (ተባለ)፡፡

26:41

فَلَمَّا جَآءَ ٱلسَّحَرَةُ قَالُوا۟ لِفِرْعَوْنَ أَئِنَّ لَنَا لَأَجْرًا إِن كُنَّا نَحْنُ ٱلْغَـٰلِبِينَ

Falamma jaa assaharatuqaloo lifirAAawna a-inna lana laajran in kunnanahnu alghalibeen

«ድግምተኞቹም በመጡ ጊዜ ለፈርዖን እኛ አሸናፊዎች ብንሆን ለእኛ በእርግጥ ዋጋ አለን» አሉት፡፡

26:42

قَالَ نَعَمْ وَإِنَّكُمْ إِذًا لَّمِنَ ٱلْمُقَرَّبِينَ

Qala naAAam wa-innakum ithanlamina almuqarrabeen

«አዎን፤ እናንተም ያን ጊዜ ከባለሟሎቹ ትኾናላችሁ» አላቸው፡፡

26:43

قَالَ لَهُم مُّوسَىٰٓ أَلْقُوا۟ مَآ أَنتُم مُّلْقُونَ

Qala lahum moosa alqoo maantum mulqoon

ሙሳ «ለእነርሱ እናንተ የምትጥሉትን ጣሉ» አላቸው፡፡

26:44

فَأَلْقَوْا۟ حِبَالَهُمْ وَعِصِيَّهُمْ وَقَالُوا۟ بِعِزَّةِ فِرْعَوْنَ إِنَّا لَنَحْنُ ٱلْغَـٰلِبُونَ

Faalqaw hibalahum waAAisiyyahumwaqaloo biAAizzati firAAawna inna lanahnualghaliboon

ገመዶቻቸውንና በትሮቻቸውንም ጣሉ፡፡ «በፈርዖንም ክብር ይኹንብን፡፡ እኛ በእርግጥ አሸናፊዎቹ እኛ ነን» አሉ፡፡

26:45

فَأَلْقَىٰ مُوسَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِىَ تَلْقَفُ مَا يَأْفِكُونَ

Faalqa moosa AAasahufa-itha hiya talqafu ma ya/fikoon

ሙሳም በትሩን ጣለ፡፡ ወዲያውም እርሷ የሚያስመስሉትን ሁሉ ትውጣለች፡፡

26:46

فَأُلْقِىَ ٱلسَّحَرَةُ سَـٰجِدِينَ

Faolqiya assaharatu sajideen

ድግምተኞቹም ሰጋጆች ኾነው ወደቁ፡፡

26:47

قَالُوٓا۟ ءَامَنَّا بِرَبِّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Qaloo amanna birabbialAAalameen

(እነሱም) አሉ «በዓለማት ጌታ አመንን፡፡

26:48

رَبِّ مُوسَىٰ وَهَـٰرُونَ

Rabbi moosa waharoon

«በሙሳና በሃሩን ጌታ፡፡»

26:49

قَالَ ءَامَنتُمْ لَهُۥ قَبْلَ أَنْ ءَاذَنَ لَكُمْ ۖ إِنَّهُۥ لَكَبِيرُكُمُ ٱلَّذِى عَلَّمَكُمُ ٱلسِّحْرَ فَلَسَوْفَ تَعْلَمُونَ ۚ لَأُقَطِّعَنَّ أَيْدِيَكُمْ وَأَرْجُلَكُم مِّنْ خِلَـٰفٍ وَلَأُصَلِّبَنَّكُمْ أَجْمَعِينَ

Qala amantum lahu qabla an athanalakum innahu lakabeerukumu allathee AAallamakumu assihrafalasawfa taAAlamoona laoqattiAAanna aydiyakum waarjulakummin khilafin walaosallibannakum ajmaAAeen

(ፈርዖንም) «ለእናንተ ሳልፈቅድላችሁ በፊት ለእርሱ አመናችሁን እርሱ ያ ድግምትን ያስተማራችሁ ታላቃችሁ ነው፡፡ ወደፊትም (የሚያገኛችሁን) በእርግጥ ታውቃላችሁ፡፡ እጆቻችሁንና እግሮቻችሁን (ቀኝና ግራን) በማናጋት እቆረርጣለሁ፡፡ ሁላችሁንም እሰቅላችኋለሁም» አለ፡፡

26:50

قَالُوا۟ لَا ضَيْرَ ۖ إِنَّآ إِلَىٰ رَبِّنَا مُنقَلِبُونَ

Qaloo la dayra innaila rabbina munqaliboon

(እነርሱም) አሉ «ጉዳት የለብንም፡፡ እኛ ወደ ጌታችን ተመላሾች ነን፡፡

26:51

إِنَّا نَطْمَعُ أَن يَغْفِرَ لَنَا رَبُّنَا خَطَـٰيَـٰنَآ أَن كُنَّآ أَوَّلَ ٱلْمُؤْمِنِينَ

Inna natmaAAu an yaghfira lanarabbuna khatayana an kunnaawwala almu/mineen

«እኛ የምእምናን መጀመሪያ በመኾናችን ጌታችን ኀጢአቶቻችንን ለእኛ ሊምር እንከጅላለን፡፡»

26:52

۞ وَأَوْحَيْنَآ إِلَىٰ مُوسَىٰٓ أَنْ أَسْرِ بِعِبَادِىٓ إِنَّكُم مُّتَّبَعُونَ

Waawhayna ila moosaan asri biAAibadee innakum muttabaAAoon

ወደ ሙሳም «ባሮቼን ይዘህ ሌሊት ኺድ፡፡ እናንተ የሚከተሉዋችሁ ናችሁና» ስንል ላክን፡፡

26:53

فَأَرْسَلَ فِرْعَوْنُ فِى ٱلْمَدَآئِنِ حَـٰشِرِينَ

Faarsala firAAawnu fee almada-ini hashireen

ፈርዖንም በየከተሞቹ ሰብሳቢዎችን (እንዲህ ሲል) ላከ፡፡

26:54

إِنَّ هَـٰٓؤُلَآءِ لَشِرْذِمَةٌ قَلِيلُونَ

Inna haola-i lashirthimatunqaleeloon

«እነዚህ ጥቂቶች ጭፈሮች ናቸው፡፡

26:55

وَإِنَّهُمْ لَنَا لَغَآئِظُونَ

Wa-innahum lana lagha-ithoon

«እነርሱም ለእኛ አስቆጪዎች ናቸው፡፡

26:56

وَإِنَّا لَجَمِيعٌ حَـٰذِرُونَ

Wa-inna lajameeAAun hathiroon

«እኛም ብዙዎች ጥንቁቆች ነን፤» (አለ)፡፡

26:57

فَأَخْرَجْنَـٰهُم مِّن جَنَّـٰتٍ وَعُيُونٍ

Faakhrajnahum min jannatinwaAAuyoon

አወጣናቸውም፡፡ ከአትክልቶችና ከምንጮች፡፡

26:58

وَكُنُوزٍ وَمَقَامٍ كَرِيمٍ

Wakunoozin wamaqamin kareem

ከድልቦችም ከመልካም መቀመጫዎችም፡፡

26:59

كَذَٰلِكَ وَأَوْرَثْنَـٰهَا بَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ

Kathalika waawrathnahabanee isra-eel

እንደዚሁ ለእስራኤል ልጆች አወረስናትም፡፡

26:60

فَأَتْبَعُوهُم مُّشْرِقِينَ

FaatbaAAoohum mushriqeen

ፀሐይዋ ስትወጣም ተከተሉዋቸው፡፡

26:61

فَلَمَّا تَرَٰٓءَا ٱلْجَمْعَانِ قَالَ أَصْحَـٰبُ مُوسَىٰٓ إِنَّا لَمُدْرَكُونَ

Falamma taraa aljamAAaniqala as-habu moosa innalamudrakoon

ሁለቱ ጭፍሮችም በተያዩ ጊዜ የሙሳ ጓዶች «እኛ(የፈርዖን ሰዎች) የሚደርሱብን ነን» አሉ፡፡

26:62

قَالَ كَلَّآ ۖ إِنَّ مَعِىَ رَبِّى سَيَهْدِينِ

Qala kalla inna maAAiya rabbeesayahdeen

(ሙሳ) «ተዉዉ! ጌታዬ ከእኔ ጋር ነው፡፡ በእርግጥ ይመራኛል» አለ፡፡

26:63

فَأَوْحَيْنَآ إِلَىٰ مُوسَىٰٓ أَنِ ٱضْرِب بِّعَصَاكَ ٱلْبَحْرَ ۖ فَٱنفَلَقَ فَكَانَ كُلُّ فِرْقٍ كَٱلطَّوْدِ ٱلْعَظِيمِ

Faawhayna ila moosaani idrib biAAasaka albahra fanfalaqafakana kullu firqin kattawdi alAAatheem

ወደ ሙሳም «ባሕሩን በበትርህ ምታው» ስንል ላክንበት፡፡ (መታውና) ተከፈለም፡፡ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ ኾነ፡፡

26:64

وَأَزْلَفْنَا ثَمَّ ٱلْـَٔاخَرِينَ

Waazlafna thamma al-akhareen

እዚያም ዘንድ ሌሎችን አቀረብን፡፡

26:65

وَأَنجَيْنَا مُوسَىٰ وَمَن مَّعَهُۥٓ أَجْمَعِينَ

Waanjayna moosa waman maAAahuajmaAAeen

ሙሳንም ከእርሱ ገር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም አዳን፡፡

26:66

ثُمَّ أَغْرَقْنَا ٱلْـَٔاخَرِينَ

Thumma aghraqna al-akhareen

ከዚያም ሌሎቹን አሰጠምን፡፡

26:67

إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَةً ۖ وَمَا كَانَ أَكْثَرُهُم مُّؤْمِنِينَ

Inna fee thalika laayatan wamakana aktharuhum mu/mineen

በዚህ ውስጥ ታላቅ ታምር አለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም አማኞች አልነበሩም፡፡

26:68

وَإِنَّ رَبَّكَ لَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلرَّحِيمُ

Wa-inna rabbaka lahuwa alAAazeezu arraheem

ጌታህም እርሱ አሸናፊው አዛኙ ነው፡፡

26:69

وَٱتْلُ عَلَيْهِمْ نَبَأَ إِبْرَٰهِيمَ

Watlu AAalayhim nabaa ibraheem

በእነሱም (በሕዝቦችህ) ላይ የኢብራሂምን ወሬ አንብብላቸው፡፡

26:70

إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِۦ مَا تَعْبُدُونَ

Ith qala li-abeehi waqawmihi mataAAbudoon

ለአባቱና ለሕዝቦቹ «ምንን ትግገዛላችሁ» ባለ ጊዜ፡፡

26:71

قَالُوا۟ نَعْبُدُ أَصْنَامًا فَنَظَلُّ لَهَا عَـٰكِفِينَ

Qaloo naAAbudu asnamanfanathallu laha AAakifeen

«ጣዖታትን እንገዛለን፤ እርሷንም በመገዛት ላይ እንቆያለን» አሉ፡፡

26:72

قَالَ هَلْ يَسْمَعُونَكُمْ إِذْ تَدْعُونَ

Qala hal yasmaAAoonakum ithtadAAoon

(እርሱም) አለ «በጠራችኋቸው ጊዜ ይሰሟችኋልን

26:73

أَوْ يَنفَعُونَكُمْ أَوْ يَضُرُّونَ

Aw yanfaAAoonakum aw yadurroon

«ወይስ ይጠቅሟችኋልን ወይስ ይጎዷችኋልን»

26:74

قَالُوا۟ بَلْ وَجَدْنَآ ءَابَآءَنَا كَذَٰلِكَ يَفْعَلُونَ

Qaloo bal wajadna abaanakathalika yafAAaloon

«የለም! አባቶቻችን እንደዚሁ ሲሠሩ አገኘን» አሉት፡፡

26:75

قَالَ أَفَرَءَيْتُم مَّا كُنتُمْ تَعْبُدُونَ

Qala afaraaytum ma kuntumtaAAbudoon

«ትግገዙት የነበራችሁትን አስተዋላችሁን

26:76

أَنتُمْ وَءَابَآؤُكُمُ ٱلْأَقْدَمُونَ

Antum waabaokumu al-aqdamoon

«እናንተም የቀድሞዎቹ አባቶቻችሁም (የተግገዛችሁትን)፡፡»

26:77

فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّىٓ إِلَّا رَبَّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Fa-innahum AAaduwwun lee illa rabbaalAAalameen

«እነሱም (ጣዖቶቹ) ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር (እርሱ ወዳጄ ነው)፡፡

26:78

ٱلَّذِى خَلَقَنِى فَهُوَ يَهْدِينِ

Allathee khalaqanee fahuwa yahdeen

«(እርሱ) ያ የፈጠረኝ ነው፡፡ እርሱም ይመራኛል፡፡

26:79

وَٱلَّذِى هُوَ يُطْعِمُنِى وَيَسْقِينِ

Wallathee huwa yutAAimuneewayasqeen

«ያም እርሱ የሚያበላኝና የሚያጠጣኝ ነው፡፡

26:80

وَإِذَا مَرِضْتُ فَهُوَ يَشْفِينِ

Wa-itha maridtu fahuwayashfeen

«በታመምኩም ጊዜ እርሱ ያሽረኛል፡፡

26:81

وَٱلَّذِى يُمِيتُنِى ثُمَّ يُحْيِينِ

Wallathee yumeetunee thummayuhyeen

«ያም የሚገድለኝ ከዚያም ሕያው የሚያደርገኝ ነው፡፡

26:82

وَٱلَّذِىٓ أَطْمَعُ أَن يَغْفِرَ لِى خَطِيٓـَٔتِى يَوْمَ ٱلدِّينِ

Wallathee atmaAAu anyaghfira lee khatee-atee yawma addeen

ያም በፍርዱ ቀን ኀጢአቴን ለእኔ ሊምር የምከጅለው ነው፡፡

26:83

رَبِّ هَبْ لِى حُكْمًا وَأَلْحِقْنِى بِٱلصَّـٰلِحِينَ

Rabbi hab lee hukman waalhiqneebissaliheen

ጌታዬ ሆይ! ዕውቀትን ስጠኝ! በደጋጎቹም ሰዎች አስጠጋኝ፡፡

26:84

وَٱجْعَل لِّى لِسَانَ صِدْقٍ فِى ٱلْـَٔاخِرِينَ

WajAAal lee lisana sidqinfee al-akhireen

በኋለኞቹም ሕዝቦች ውስጥ ለእኔ መልካም ዝናን አድርግልኝ፡፡

26:85

وَٱجْعَلْنِى مِن وَرَثَةِ جَنَّةِ ٱلنَّعِيمِ

WajAAalnee min warathati jannati annaAAeem

የጸጋይቱን ገነት ከሚወርሱትም አድርገኝ፡፡

26:86

وَٱغْفِرْ لِأَبِىٓ إِنَّهُۥ كَانَ مِنَ ٱلضَّآلِّينَ

Waghfir li-abee innahu kanamina addalleen

ለአባቴም ማር፡፡ እርሱ ከተሳሳቱት ነበረና፡፡

26:87

وَلَا تُخْزِنِى يَوْمَ يُبْعَثُونَ

Wala tukhzinee yawma yubAAathoon

በሚቀሰቀሱበት ቀንም አታዋርደኝ፡፡

26:88

يَوْمَ لَا يَنفَعُ مَالٌ وَلَا بَنُونَ

Yawma la yanfaAAu malun walabanoon

ገንዘብም ልጆችም በማይጠቅሙበት ቀን፡፡

26:89

إِلَّا مَنْ أَتَى ٱللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ

Illa man ata Allahabiqalbin saleem

ወደ አላህ በንጹህ ልብ የመጣ ሰው ቢኾን እንጅ፡፡»

26:90

وَأُزْلِفَتِ ٱلْجَنَّةُ لِلْمُتَّقِينَ

Waozlifati aljannatu lilmuttaqeen

ገነትም ለፈሪዎች በምትቀረብበት (ቀን)፡፡

26:91

وَبُرِّزَتِ ٱلْجَحِيمُ لِلْغَاوِينَ

Waburrizati aljaheemu lilghaween

ገሀነምም ለጠመሞች በምትገለጽበት (ቀን)፡፡

26:92

وَقِيلَ لَهُمْ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَعْبُدُونَ

Waqeela lahum ayna ma kuntumtaAAbudoon

ለእነሱም በሚባል ቀን «ትግገዟቸው የነበራችሁት የት ናቸው»

26:93

مِن دُونِ ٱللَّهِ هَلْ يَنصُرُونَكُمْ أَوْ يَنتَصِرُونَ

Min dooni Allahi hal yansuroonakumaw yantasiroon

«ከአላህ ሌላ ሲኾኑ ይረዱዋችኋልን ወይስ (ለራሳቸው) ይርረዳሉን»

26:94

فَكُبْكِبُوا۟ فِيهَا هُمْ وَٱلْغَاوُۥنَ

Fakubkiboo feeha hum walghawoon

በውስጧም እነሱና ጠማሞቹ በፊቶቻቸው ተጥለው ይንከባለላሉ፡፡

26:95

وَجُنُودُ إِبْلِيسَ أَجْمَعُونَ

Wajunoodu ibleesa ajmaAAoon

የሰይጣንም ሰራዊቶች መላውም (ይጣላሉ)፡፡

26:96

قَالُوا۟ وَهُمْ فِيهَا يَخْتَصِمُونَ

Qaloo wahum feeha yakhtasimoon

እነርሱም በእርሷ ውስጥ የሚከራከሩ ኾነው ይላሉ፡-

26:97

تَٱللَّهِ إِن كُنَّا لَفِى ضَلَـٰلٍ مُّبِينٍ

Tallahi in kunna lafeedalalin mubeen

በአላህ እንምላለን፤ እኛ በግልጽ መሳሳት ውስጥ ነበርን፡፡

26:98

إِذْ نُسَوِّيكُم بِرَبِّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Ith nusawweekum birabbi alAAalameen

(ጣዖቶቹን) በዓለማት ጌታ ባስተካከልናችሁ ጊዜ፡፡

26:99

وَمَآ أَضَلَّنَآ إِلَّا ٱلْمُجْرِمُونَ

Wama adallana illaalmujrimoon

አመጸኞቹም እንጅ ሌላ አላሳሳተንም፡፡

26:100

فَمَا لَنَا مِن شَـٰفِعِينَ

Fama lana min shafiAAeen

ከአማላጆችም ለእኛ ምንም የለንም፡፡

26:101

وَلَا صَدِيقٍ حَمِيمٍ

Wala sadeeqin hameem

አዛኝ ወዳጂም (የለንም)፡፡

26:102

فَلَوْ أَنَّ لَنَا كَرَّةً فَنَكُونَ مِنَ ٱلْمُؤْمِنِينَ

Falaw anna lana karratan fanakoonamina almu/mineen

ለእኛም አንዲት ጊዜ መመለስ በኖረችንና ከአማኞቹ በኾን እንመኛለን (ይላሉ)፡፡

26:103

إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَةً ۖ وَمَا كَانَ أَكْثَرُهُم مُّؤْمِنِينَ

Inna fee thalika laayatan wamakana aktharuhum mu/mineen

በዚህ ውስጥ አስደናቂ ግሳጼ አልለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም አማኞች አልነበሩም፡፡

26:104

وَإِنَّ رَبَّكَ لَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلرَّحِيمُ

Wa-inna rabbaka lahuwa alAAazeezu arraheem

ጌታህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው አዛኙ ነው፡፡

26:105

كَذَّبَتْ قَوْمُ نُوحٍ ٱلْمُرْسَلِينَ

Kaththabat qawmu noohinalmursaleen

የኑሕ ሕዝቦች መልክተኞችን አስተባበሉ፡፡

26:106

إِذْ قَالَ لَهُمْ أَخُوهُمْ نُوحٌ أَلَا تَتَّقُونَ

Ith qala lahum akhoohum noohunala tattaqoon

ወንድማቸው ኑሕ ለእነሱ ባላቸው ጊዜ «አትጠነቀቁምን

26:107

إِنِّى لَكُمْ رَسُولٌ أَمِينٌ

Innee lakum rasoolun ameen

«እኔ ለእናንተ ታማኝ መልክተኛ ነኝ፡፡

26:108

فَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَأَطِيعُونِ

Fattaqoo Allaha waateeAAoon

«አላህንም ፍሩ ታዘዙኝም፡፡

26:109

وَمَآ أَسْـَٔلُكُمْ عَلَيْهِ مِنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَىٰ رَبِّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Wama as-alukum AAalayhi min ajrin inajriya illa AAala rabbi alAAalameen

«በእርሱም ላይ ምንም ዋጋ አልጠይቃችሁም፡፡ ዋጋዬ በዓለማት ጌታ ላይ እንጅ በሌላ ላይ አይደለም፡፡

26:110

فَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَأَطِيعُونِ

Fattaqoo Allaha waateeAAoon

«አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡»

26:111

۞ قَالُوٓا۟ أَنُؤْمِنُ لَكَ وَٱتَّبَعَكَ ٱلْأَرْذَلُونَ

Qaloo anu/minu laka wattabaAAakaal-arthaloon

(እነርሱም) «ወራዶቹ የተከተሉህ ኾነህ ለአንተ እናምናለን» አሉት፡፡

26:112

قَالَ وَمَا عِلْمِى بِمَا كَانُوا۟ يَعْمَلُونَ

Qala wama AAilmee bimakanoo yaAAmaloon

(እርሱም) አላቸው «ይሠሩት በነበሩት ነገር ምን ዕውቀት አለኝ፡፡

26:113

إِنْ حِسَابُهُمْ إِلَّا عَلَىٰ رَبِّى ۖ لَوْ تَشْعُرُونَ

In hisabuhum illa AAalarabbee law tashAAuroon

«ምርመራቸው በጌታዬ ላይ እንጅ በሌላ ላይ አይደለም፡፡ ብታውቁ ኖሮ (ይህንን ትርረዱ ነበር)፡፡

26:114

وَمَآ أَنَا۠ بِطَارِدِ ٱلْمُؤْمِنِينَ

Wama ana bitaridialmu/mineen

«እኔም አማኞችን አባራሪ አይደለሁም፡፡

26:115

إِنْ أَنَا۠ إِلَّا نَذِيرٌ مُّبِينٌ

In ana illa natheerunmubeen

«እኔ ግልጽ አስፈራሪ እንጅ ሌላ አይደለሁም፡፡»

26:116

قَالُوا۟ لَئِن لَّمْ تَنتَهِ يَـٰنُوحُ لَتَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمَرْجُومِينَ

Qaloo la-in lam tantahi yanoohu latakoonanna mina almarjoomeen

«ኑሕ ሆይ! (ከምትለው) ባትከለከል በእርግጥ ከሚወገሩት ትኾናለህ» አሉት፡፡

26:117

قَالَ رَبِّ إِنَّ قَوْمِى كَذَّبُونِ

Qala rabbi inna qawmee kaththaboon

(እርሱም) አለ «ጌታዬ ሆይ! ሕዝቦቼ አስተባበሉኝ፡፡

26:118

فَٱفْتَحْ بَيْنِى وَبَيْنَهُمْ فَتْحًا وَنَجِّنِى وَمَن مَّعِىَ مِنَ ٱلْمُؤْمِنِينَ

Faftah baynee wabaynahum fathanwanajjinee waman maAAiya mina almu/mineen

«በእኔና በእነርሱም መካከል (ተገቢ) ፍርድን ፍረድ፡፡ አድነኝም፡፡ ከእኔ ጋር ያሉትንም ምእምናን፡፡»

26:119

فَأَنجَيْنَـٰهُ وَمَن مَّعَهُۥ فِى ٱلْفُلْكِ ٱلْمَشْحُونِ

Faanjaynahu waman maAAahu feealfulki almashhoon

እርሱንም ከእርሱ ጋር ያለውንም ሁሉ በተመላው መርከብ ውስጥ አዳን፡፡

26:120

ثُمَّ أَغْرَقْنَا بَعْدُ ٱلْبَاقِينَ

Thumma aghraqna baAAdu albaqeen

ከዚያም በኋላ ቀሪዎቹን አሰጠምን፡፡

26:121

إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَةً ۖ وَمَا كَانَ أَكْثَرُهُم مُّؤْمِنِينَ

Inna fee thalika laayatan wamakana aktharuhum mu/mineen

በዚህ ውስጥ ታላቅ ግሳጼ አለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም አማኞች አልነበሩም፡፡

26:122

وَإِنَّ رَبَّكَ لَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلرَّحِيمُ

Wa-inna rabbaka lahuwa alAAazeezu arraheem

ጌታህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው አዛኙ ነው፡፡

26:123

كَذَّبَتْ عَادٌ ٱلْمُرْسَلِينَ

Kaththabat AAadun almursaleen

ዓድ መልክተኞችን አስተባበለች፡፡

26:124

إِذْ قَالَ لَهُمْ أَخُوهُمْ هُودٌ أَلَا تَتَّقُونَ

Ith qala lahum akhoohumhoodun ala tattaqoon

ወንድማቸው ሁድ ለነርሱ ባላቸው ጊዜ «አትጠነቀቁምን

26:125

إِنِّى لَكُمْ رَسُولٌ أَمِينٌ

Innee lakum rasoolun ameen

«እኔ ለናንተ ታማኝ መልክተኛ ነኝ፡፡

26:126

فَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَأَطِيعُونِ

Fattaqoo Allaha waateeAAoon

«አላህንም ፍሩ ታዘዙኝም፡፡

26:127

وَمَآ أَسْـَٔلُكُمْ عَلَيْهِ مِنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَىٰ رَبِّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Wama as-alukum AAalayhi min ajrin inajriya illa AAala rabbi alAAalameen

«በእርሱም ላይ ምንም ዋጋ አለምናችሁም፡፡ ዋጋዬ በዓለማት ጌታ ላይ እንጅ በሌላ ላይ አይደለም፡፡

26:128

أَتَبْنُونَ بِكُلِّ رِيعٍ ءَايَةً تَعْبَثُونَ

Atabnoona bikulli reeAAin ayatantaAAbathoon

«የምትጫወቱ ኾናችሁ በከፍተኛ ስፍራ ሁሉ ላይ ምልክትን ትገነባላችሁን

26:129

وَتَتَّخِذُونَ مَصَانِعَ لَعَلَّكُمْ تَخْلُدُونَ

Watattakhithoona masaniAAalaAAallakum takhludoon

«የውሃ ማጠራቀሚያዎችንና ሕንፃዎችንም ዘላለም መኖርን የምትከጅሉ ኾናችሁ ትሠራላችሁን

26:130

وَإِذَا بَطَشْتُم بَطَشْتُمْ جَبَّارِينَ

Wa-itha batashtum batashtumjabbareen

«በቀጣችሁም ጊዜ ጨካኞች ኾናችሁ ትቀጣላችሁን

26:131

فَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَأَطِيعُونِ

Fattaqoo Allaha waateeAAoon

«አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡

26:132

وَٱتَّقُوا۟ ٱلَّذِىٓ أَمَدَّكُم بِمَا تَعْلَمُونَ

Wattaqoo allathee amaddakumbima taAAlamoon

«ያንንም በምታውቁት (ጸጋ) ያጣቀማችሁን ፍሩ፡፡

26:133

أَمَدَّكُم بِأَنْعَـٰمٍ وَبَنِينَ

Amaddakum bi-anAAamin wabaneen

«በእንስሳዎችና በልጆች ያጣቀማችሁን፡፡

26:134

وَجَنَّـٰتٍ وَعُيُونٍ

Wajannatin waAAuyoon

«በአትክልቶችና በምንጮችም፡፡

26:135

إِنِّىٓ أَخَافُ عَلَيْكُمْ عَذَابَ يَوْمٍ عَظِيمٍ

Innee akhafu AAalaykum AAathabayawmin AAatheem

«እኔ በእናንተ ላይ የታላቅን ቀን ቅጣት እፈራለሁና፡፡»

26:136

قَالُوا۟ سَوَآءٌ عَلَيْنَآ أَوَعَظْتَ أَمْ لَمْ تَكُن مِّنَ ٱلْوَٰعِظِينَ

Qaloo sawaon AAalaynaawaAAathta am lam takun mina alwaAAitheen

(እነርሱም) አሉ «ብትገስጽም ወይም ከገሳጮቹ ባትኾንም በእኛ ላይ እኩል ነው፤ (ያለንበትን አንለቅም)፡፡

26:137

إِنْ هَـٰذَآ إِلَّا خُلُقُ ٱلْأَوَّلِينَ

In hatha illa khuluqual-awwaleen

«ይህ የፊተኞቹ ሰዎች ፀባይ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡

26:138

وَمَا نَحْنُ بِمُعَذَّبِينَ

Wama nahnu bimuAAaththabeen

«እኛም የምንቅቀጣ አይደለንም» (አሉ)፡፡

26:139

فَكَذَّبُوهُ فَأَهْلَكْنَـٰهُمْ ۗ إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَةً ۖ وَمَا كَانَ أَكْثَرُهُم مُّؤْمِنِينَ

Fakaththaboohu faahlaknahuminna fee thalika laayatan wama kanaaktharuhum mu/mineen

አስተባበሉትም፡፡ አጠፋናቸውም፡፡ በዚህም ውስጥ እርግጠኛ ግሳጼ አለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም ምእመናን አልነበሩም፡፡

26:140

وَإِنَّ رَبَّكَ لَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلرَّحِيمُ

Wa-inna rabbaka lahuwa alAAazeezu arraheem

ጌታህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው አዛኙ ነው፡፡

26:141

كَذَّبَتْ ثَمُودُ ٱلْمُرْسَلِينَ

Kaththabat thamoodu almursaleen

ሰሙድ መልክተኞችን አስተባበለች፡፡

26:142

إِذْ قَالَ لَهُمْ أَخُوهُمْ صَـٰلِحٌ أَلَا تَتَّقُونَ

Ith qala lahum akhoohum salihunala tattaqoon

ወንድማቸው ሷሊህ ለእነርሱ ባላቸው ጊዜ «አትጠነቀቁምን

26:143

إِنِّى لَكُمْ رَسُولٌ أَمِينٌ

Innee lakum rasoolun ameen

«እኔ ለእናንተ ታማኝ መልክተኛ ነኝ፡፡

26:144

فَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَأَطِيعُونِ

Fattaqoo Allaha waateeAAoon

«አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡

26:145

وَمَآ أَسْـَٔلُكُمْ عَلَيْهِ مِنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَىٰ رَبِّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Wama as-alukum AAalayhi min ajrin inajriya illa AAala rabbi alAAalameen

«በእርሱም ላይ ምንም ዋጋ አልለምናችሁም፡፡ ዋጋዬ በዓለማት ጌታ ላይ እንጅ በሌላ ላይ አይደለም፡፡

26:146

أَتُتْرَكُونَ فِى مَا هَـٰهُنَآ ءَامِنِينَ

Atutrakoona fee ma hahunaamineen

«በዚያ እዚህ ባለው (ጸጋ) ውስጥ የረካችሁ ኾናችሁ ትተዋላችሁን

26:147

فِى جَنَّـٰتٍ وَعُيُونٍ

Fee jannatin waAAuyoon

«በአትክልቶችና በምንጮች ውስጥ፡፡

26:148

وَزُرُوعٍ وَنَخْلٍ طَلْعُهَا هَضِيمٌ

WazurooAAin wanakhlin talAAuhahadeem

«በአዝመራዎችም ፍሬዋ የበሰለ በኾነች ዘንባባም፤ (ውስጥ ትተዋላችሁን)

26:149

وَتَنْحِتُونَ مِنَ ٱلْجِبَالِ بُيُوتًا فَـٰرِهِينَ

Watanhitoona mina aljibalibuyootan fariheen

«ብልሆች ኾናችሁ ከጋራዎች ቤቶችንም ትጠርባላችሁ፡፡

26:150

فَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَأَطِيعُونِ

Fattaqoo Allaha waateeAAoon

«አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡

26:151

وَلَا تُطِيعُوٓا۟ أَمْرَ ٱلْمُسْرِفِينَ

Wala tuteeAAoo amraalmusrifeen

«የወሰን አላፊዎችንም ትዕዛዝ አትከተሉ፡፡

26:152

ٱلَّذِينَ يُفْسِدُونَ فِى ٱلْأَرْضِ وَلَا يُصْلِحُونَ

Allatheena yufsidoona fee al-ardiwala yuslihoon

«የእነዚያን በምድር ላይ የሚያጠፉትንና የማያበጁትን፡፡»

26:153

قَالُوٓا۟ إِنَّمَآ أَنتَ مِنَ ٱلْمُسَحَّرِينَ

Qaloo innama anta mina almusahhareen

(እነሱም) አሉ «አንተ በብዙ ከተደገመባቸው ሰዎች ብቻ ነህ፡፡

26:154

مَآ أَنتَ إِلَّا بَشَرٌ مِّثْلُنَا فَأْتِ بِـَٔايَةٍ إِن كُنتَ مِنَ ٱلصَّـٰدِقِينَ

Ma anta illa basharun mithlunafa/ti bi-ayatin in kunta mina assadiqeena

«አንተ ብጤያችን ሰው እንጅ ሌላ አይደለህም፡፡ ከእውነተኞቹም እንደኾንክ ተዓምርን አምጣ፡፡»

26:155

قَالَ هَـٰذِهِۦ نَاقَةٌ لَّهَا شِرْبٌ وَلَكُمْ شِرْبُ يَوْمٍ مَّعْلُومٍ

Qala hathihi naqatunlaha shirbun walakum shirbu yawmin maAAloom

(እርሱም) አለ «ይህች ግመል ናት፡፡ ለእርሷ የመጠጥ ፋንታ አላት፡፡ ለእናንተም የታወቀ ቀን ፋንታ አላችሁ፡፡

26:156

وَلَا تَمَسُّوهَا بِسُوٓءٍ فَيَأْخُذَكُمْ عَذَابُ يَوْمٍ عَظِيمٍ

Wala tamassooha bisoo-infaya/khuthakum AAathabu yawmin AAatheem

«በክፉም አትንኳት፡፡ የታላቅ ቀን ቅጣት ይይዛችኋልና፡፡»

26:157

فَعَقَرُوهَا فَأَصْبَحُوا۟ نَـٰدِمِينَ

FaAAaqarooha faasbahoonadimeen

ወጓትም፡፡ ወዲያውም ተጸጻቾች ኾነው አነጉ፡፡

26:158

فَأَخَذَهُمُ ٱلْعَذَابُ ۗ إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَةً ۖ وَمَا كَانَ أَكْثَرُهُم مُّؤْمِنِينَ

Faakhathahumu alAAathabu innafee thalika laayatan wama kanaaktharuhum mu/mineen

ቅጣቱም ያዛቸው፡፡ በዚህም ውስጥ ግሳፄ አልለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም ምእመናን አልነበሩም፡፡

26:159

وَإِنَّ رَبَّكَ لَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلرَّحِيمُ

Wa-inna rabbaka lahuwa alAAazeezu arraheem

ጌታህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው አዛኙ ነው፡፡

26:160

كَذَّبَتْ قَوْمُ لُوطٍ ٱلْمُرْسَلِينَ

Kaththabat qawmu lootinalmursaleen

የሉጥ ሕዝቦች መልክተኞችን አስተባባሉ፡፡

26:161

إِذْ قَالَ لَهُمْ أَخُوهُمْ لُوطٌ أَلَا تَتَّقُونَ

Ith qala lahum akhoohum lootunala tattaqoon

ወንድማቸው ሉጥ ለእነርሱ ባለ ጊዜ «አትጠነቀቁምን

26:162

إِنِّى لَكُمْ رَسُولٌ أَمِينٌ

Innee lakum rasoolun ameen

«እኔ ለእናንተ ታማኝ መልክተኛ ነኝ፡፡

26:163

فَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَأَطِيعُونِ

Fattaqoo Allaha waateeAAoon

«አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡

26:164

وَمَآ أَسْـَٔلُكُمْ عَلَيْهِ مِنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَىٰ رَبِّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Wama as-alukum AAalayhi min ajrin inajriya illa AAala rabbi alAAalameen

«በእርሱም ላይ ምንም ዋጋ አልለምናችሁም፡፡ ዋጋዬ በዓለማት ጌታ ላይ እንጅ በሌላ ላይ አይደለም፡፡

26:165

أَتَأْتُونَ ٱلذُّكْرَانَ مِنَ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Ata/toona aththukranamina alAAalameen

«ከዓለማት ሰዎች ወንዶችን ትመጣላችሁን

26:166

وَتَذَرُونَ مَا خَلَقَ لَكُمْ رَبُّكُم مِّنْ أَزْوَٰجِكُم ۚ بَلْ أَنتُمْ قَوْمٌ عَادُونَ

Watatharoona ma khalaqa lakumrabbukum min azwajikum bal antum qawmun AAadoon

«ከሚስቶቻችሁም ጌታችሁ ለናንተ የፈጠረላችሁን ትተዋላችሁን በእውነቱ እናንተ ወሰን አላፊዎች ሕዝቦ ናችሁ፡፡»

26:167

قَالُوا۟ لَئِن لَّمْ تَنتَهِ يَـٰلُوطُ لَتَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمُخْرَجِينَ

Qaloo la-in lam tantahi yalootu latakoonanna mina almukhrajeen

(እነርሱም) አሉ «ሉጥ ሆይ! ባትከለከል በእርግጥ (ከአገር) ከሚወጡት ትኾናለህ፡፡»

26:168

قَالَ إِنِّى لِعَمَلِكُم مِّنَ ٱلْقَالِينَ

Qala innee liAAamalikum mina alqaleen

(እርሱም) አለ «እኔ ሥራችሁን ከሚጠሉት ሰዎች ነኝ፡፡

26:169

رَبِّ نَجِّنِى وَأَهْلِى مِمَّا يَعْمَلُونَ

Rabbi najjinee waahlee mimmayaAAmaloon

«ጌታዬ ሆይ! እኔንም ቤተሰቦቼንም ከሚሠሩት ሥራ (ቅጣት) አድነን፡፡»

26:170

فَنَجَّيْنَـٰهُ وَأَهْلَهُۥٓ أَجْمَعِينَ

Fanajjaynahu waahlahu ajmaAAeen

እርሱንም ቤተሰቦቹንም በጠቅላላ አዳንናቸው፡፡

26:171

إِلَّا عَجُوزًا فِى ٱلْغَـٰبِرِينَ

Illa AAajoozan fee alghabireen

በቀሪዎቹ ውስጥ የኾነች አሮጊት ብቻ ስትቀር (እርሷ ጠፋች)፡፡

26:172

ثُمَّ دَمَّرْنَا ٱلْـَٔاخَرِينَ

Thumma dammarna al-akhareen

ከዚያም ሌሎቹን አጠፋን፡፡

26:173

وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَسَآءَ مَطَرُ ٱلْمُنذَرِينَ

Waamtarna AAalayhim mataranfasaa mataru almunthareen

በእነሱም ላይ (የድንጋይን) ዝናምን አዘነምንባቸው፡፡ የተስፈራሪዎቹም ዝናም (ምንኛ) ከፋ፡፡

26:174

إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَةً ۖ وَمَا كَانَ أَكْثَرُهُم مُّؤْمِنِينَ

Inna fee thalika laayatan wamakana aktharuhum mu/mineen

በዚህ ውስጥ አስደናቂ ተዓምር አልለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም ምእመናን አልነበሩም፡፡

26:175

وَإِنَّ رَبَّكَ لَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلرَّحِيمُ

Wa-inna rabbaka lahuwa alAAazeezu arraheem

ጌታህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው አዛኙ ነው፡፡

26:176

كَذَّبَ أَصْحَـٰبُ لْـَٔيْكَةِ ٱلْمُرْسَلِينَ

Kaththaba as-habual-aykati almursaleen

የአይከት ሰዎች መልክተኞችን አስተባበሉ፤

26:177

إِذْ قَالَ لَهُمْ شُعَيْبٌ أَلَا تَتَّقُونَ

Ith qala lahum shuAAaybun alatattaqoon

ሹዕይብ ለእነርሱ ባላቸው ጊዜ «አትጠነቀቁምን

26:178

إِنِّى لَكُمْ رَسُولٌ أَمِينٌ

Innee lakum rasoolun ameen

«እኔ ለእናንተ ታማኝ መልክተኛ ነኝ፡፡

26:179

فَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَأَطِيعُونِ

Fattaqoo Allaha waateeAAoon

«አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡

26:180

وَمَآ أَسْـَٔلُكُمْ عَلَيْهِ مِنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَىٰ رَبِّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Wama as-alukum AAalayhi min ajrin inajriya illa AAala rabbi alAAalameen

«በርሱም ላይ ምንም ዋጋ አልጠይቃችሁም፡፡ ዋጋዬ በዓለማት ጌታ ላይ እንጅ በሌላ ላይ አይደለም፡፡

26:181

۞ أَوْفُوا۟ ٱلْكَيْلَ وَلَا تَكُونُوا۟ مِنَ ٱلْمُخْسِرِينَ

Awfoo alkayla wala takoonoo minaalmukhsireen

«ስፍርን ሙሉ፡፡ ከአጉዳዮቹም አትኹኑ፡፡

26:182

وَزِنُوا۟ بِٱلْقِسْطَاسِ ٱلْمُسْتَقِيمِ

Wazinoo bilqistasialmustaqeem

«በትክክለኛ ሚዛንም መዝኑ፡፡

26:183

وَلَا تَبْخَسُوا۟ ٱلنَّاسَ أَشْيَآءَهُمْ وَلَا تَعْثَوْا۟ فِى ٱلْأَرْضِ مُفْسِدِينَ

Wala tabkhasoo annasaashyaahum wala taAAthaw fee al-ardimufsideen

«ሰዎችንም ነገሮቻቸውን አታጉድሉባቸው፡፡ በምድርም ላይ አጥፊዎች ኾናችሁ አታበላሹ፡፡

26:184

وَٱتَّقُوا۟ ٱلَّذِى خَلَقَكُمْ وَٱلْجِبِلَّةَ ٱلْأَوَّلِينَ

Wattaqoo allathee khalaqakumwaljibillata al-awwaleen

«ያንንም የፈጠራችሁን የቀድሞዎቹንም ፍጡሮች (የፈጠረውን) ፍሩ፡፡»

26:185

قَالُوٓا۟ إِنَّمَآ أَنتَ مِنَ ٱلْمُسَحَّرِينَ

Qaloo innama anta mina almusahhareen

አሉ «አንተ በብዛት ከተደገመባቸው ሰዎች ነህ፡፡

26:186

وَمَآ أَنتَ إِلَّا بَشَرٌ مِّثْلُنَا وَإِن نَّظُنُّكَ لَمِنَ ٱلْكَـٰذِبِينَ

Wama anta illa basharunmithluna wa-in nathunnuka lamina alkathibeen

«አንተም ብጤያችን ሰው እንጅ ሌላ አይደለህም፡፡ እነሆ ከውሸታሞች ነህ ብለን እንጠረጥርሃለን፡፡

26:187

فَأَسْقِطْ عَلَيْنَا كِسَفًا مِّنَ ٱلسَّمَآءِ إِن كُنتَ مِنَ ٱلصَّـٰدِقِينَ

Faasqit AAalayna kisafan minaassama-i in kunta mina assadiqeen

«ከእውነተኞቹም እንደኾንክ በእኛ ላይ ከሰማይ ቁራጭን ጣልብን፡፡»

26:188

قَالَ رَبِّىٓ أَعْلَمُ بِمَا تَعْمَلُونَ

Qala rabbee aAAlamu bimataAAmaloon

«ጌታዬ የምትሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነው፤» አላቸው፡፡

26:189

فَكَذَّبُوهُ فَأَخَذَهُمْ عَذَابُ يَوْمِ ٱلظُّلَّةِ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ عَذَابَ يَوْمٍ عَظِيمٍ

Fakaththaboohu faakhathahumAAathabu yawmi aththullati innahu kanaAAathaba yawmin AAatheem

አስተባበሉትም፡፡ የጥላይቷ ቀን ቅጣትም ያዛቸው፡፡ እርሱ የከባድ ቀን ቅጣት ነበርና፡፡

26:190

إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَةً ۖ وَمَا كَانَ أَكْثَرُهُم مُّؤْمِنِينَ

Inna fee thalika laayatan wamakana aktharuhum mu/mineen

በዚህ ውስጥ አስደናቂ ተዓምር አልለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም ምእምናን አልነበሩም፡፡

26:191

وَإِنَّ رَبَّكَ لَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلرَّحِيمُ

Wa-inna rabbaka lahuwa alAAazeezu arraheem

ጌታህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው አዛኙ ነው፡፡

26:192

وَإِنَّهُۥ لَتَنزِيلُ رَبِّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Wa-innahu latanzeelu rabbi alAAalameen

እርሱም (ቁርኣን) በእርግጥ ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡

26:193

نَزَلَ بِهِ ٱلرُّوحُ ٱلْأَمِينُ

Nazala bihi arroohu al-ameen

እርሱን ታማኙ መንፈስ (ጂብሪል) አወረደው፤

26:194

عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ ٱلْمُنذِرِينَ

AAala qalbika litakoona mina almunthireen

ከአስፈራሪዎቹ (ነቢያት) ትኾን ዘንድ በልብህ ላይ (አወረደው)፡፡

26:195

بِلِسَانٍ عَرَبِىٍّ مُّبِينٍ

Bilisanin AAarabiyyin mubeen

ግልጽ በኾነ ዐረብኛ ቋንቋ፡፡

26:196

وَإِنَّهُۥ لَفِى زُبُرِ ٱلْأَوَّلِينَ

Wa-innahu lafee zuburi al-awwaleen

እርሱም (ቁርኣን) በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ (የተወሳ ነው)፡፡

26:197

أَوَلَمْ يَكُن لَّهُمْ ءَايَةً أَن يَعْلَمَهُۥ عُلَمَـٰٓؤُا۟ بَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ

Awa lam yakun lahum ayatan anyaAAlamahu AAulamao banee isra-eel

የእስራኤል ልጆች ሊቃውንት የሚያውቁት መኾኑ ለእነርሱ (ለመካ ከሓዲዎች) ምልክት አይኾናቸውምን

26:198

وَلَوْ نَزَّلْنَـٰهُ عَلَىٰ بَعْضِ ٱلْأَعْجَمِينَ

Walaw nazzalnahu AAala baAAdial-aAAjameen

ከአዕጀሞች ባንዱ ላይ ባወረድነውም ኖሮ፤

26:199

فَقَرَأَهُۥ عَلَيْهِم مَّا كَانُوا۟ بِهِۦ مُؤْمِنِينَ

Faqaraahu AAalayhim ma kanoobihi mu/mineen

በእነርሱ ላይ ባነበበውም በእርሱ አማኞች አይኾኑም ነበር፡፡

26:200

كَذَٰلِكَ سَلَكْنَـٰهُ فِى قُلُوبِ ٱلْمُجْرِمِينَ

Kathalika salaknahu feequloobi almujrimeen

እንደዚሁ (ማስተባበልን) በተንኮለኞች ልቦች ውስጥ አስገባነው፡፡

26:201

لَا يُؤْمِنُونَ بِهِۦ حَتَّىٰ يَرَوُا۟ ٱلْعَذَابَ ٱلْأَلِيمَ

La yu/minoona bihi hattayarawoo alAAathaba al-aleem

አሳማሚ ቅጣትን እስከሚያዩ ድረስ በእርሱ አያምኑም፡፡

26:202

فَيَأْتِيَهُم بَغْتَةً وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ

Faya/tiyahum baghtatan wahum layashAAuroon

እነርሱ የማያውቁ ሲኾኑ (ቅጣቱ) ድንገት እስከሚመጣባቸውም ድረስ (አያምኑም)፡፡

26:203

فَيَقُولُوا۟ هَلْ نَحْنُ مُنظَرُونَ

Fayaqooloo hal nahnu muntharoon

(በመጣባቸው ጊዜ) «እኛ የምንቆይ ነን» እስከሚሉም (አያምኑም)፡፡

26:204

أَفَبِعَذَابِنَا يَسْتَعْجِلُونَ

AfabiAAathabina yastaAAjiloon

በቅጣታችን ያቻኩላሉን

26:205

أَفَرَءَيْتَ إِن مَّتَّعْنَـٰهُمْ سِنِينَ

Afaraayta in mattaAAnahum sineen

አየህን ብዙ ዓመታትን ብናጣቅማቸው፤

26:206

ثُمَّ جَآءَهُم مَّا كَانُوا۟ يُوعَدُونَ

Thumma jaahum ma kanooyooAAadoon

ከዚያም ያ ይስፈራሩበት የነበሩት ቢመጣባቸው፤

26:207

مَآ أَغْنَىٰ عَنْهُم مَّا كَانُوا۟ يُمَتَّعُونَ

Ma aghna AAanhum ma kanooyumattaAAoon

ይጣቀሙበት የነበሩት ሁሉ ከእነሱ ምንም አያብቃቃቸውም፡፡

26:208

وَمَآ أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا لَهَا مُنذِرُونَ

Wama ahlakna min qaryatin illalaha munthiroon

አንዲትንም ከተማ ለእርሷ አስፈራሪዎች ያሏት (እና ያስተባበለች) ኾና እንጅ አላጠፋንም፡፡

26:209

ذِكْرَىٰ وَمَا كُنَّا ظَـٰلِمِينَ

Thikra wama kunnathalimeen

(ይህች) ግሳፄ ናት፡፡ በዳዮችም አልነበርንም፡፡

26:210

وَمَا تَنَزَّلَتْ بِهِ ٱلشَّيَـٰطِينُ

Wama tanazzalat bihi ashshayateen

ሰይጣናትም እርሱን (ቁርኣንን) አላወረዱትም፡፡

26:211

وَمَا يَنۢبَغِى لَهُمْ وَمَا يَسْتَطِيعُونَ

Wama yanbaghee lahum wamayastateeAAoon

ለእነርሱም አይገባቸውም፤ አይችሉምም፡፡

26:212

إِنَّهُمْ عَنِ ٱلسَّمْعِ لَمَعْزُولُونَ

Innahum AAani assamAAilamaAAzooloona

እነርሱ (የመላእክትን ንግግር) ከመስማት ተከለከሉ ናቸው፡፡

26:213

فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَـٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ

Fala tadAAu maAAa Allahi ilahanakhara fatakoona mina almuAAaththabeen

ከአላህም ጋር ሌላን አምላክ አትግገዛ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና፡፡

26:214

وَأَنذِرْ عَشِيرَتَكَ ٱلْأَقْرَبِينَ

Waanthir AAasheerataka al-aqrabeen

ቅርቦች ዘመዶችህንም አስጠንቅቅ፡፡

26:215

وَٱخْفِضْ جَنَاحَكَ لِمَنِ ٱتَّبَعَكَ مِنَ ٱلْمُؤْمِنِينَ

Wakhfid janahakalimani ittabaAAaka mina almu/mineen

ከምእምናንም ለተከተሉህ ሰዎች ክንፍህን ዝቅ አድርግ፤ (ልዝብ ኹን)፡፡

26:216

فَإِنْ عَصَوْكَ فَقُلْ إِنِّى بَرِىٓءٌ مِّمَّا تَعْمَلُونَ

Fa-in AAasawka faqul innee baree-onmimma taAAmaloon

«እንቢ» ቢሉህም «እኔ ከምትሠሩት ንጹሕ ነኝ» በላቸው፡፡

26:217

وَتَوَكَّلْ عَلَى ٱلْعَزِيزِ ٱلرَّحِيمِ

Watawakkal AAala alAAazeezi arraheem

አሸናፊ አዛኝ በኾነው (ጌታህ) ላይም ተጠጋ፡፡

26:218

ٱلَّذِى يَرَىٰكَ حِينَ تَقُومُ

Allathee yaraka heenataqoom

በዚያ ለሶላት በምትቆም ጊዜ በሚያይህ፡፡

26:219

وَتَقَلُّبَكَ فِى ٱلسَّـٰجِدِينَ

Wataqallubaka fee assajideen

በሰጋጆች ውስጥ መዘዋወርህንም (በሚያየው ጌታህ ላይ ተጠጋ)፡፡

26:220

إِنَّهُۥ هُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْعَلِيمُ

Innahu huwa assameeAAu alAAaleem

እነሆ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና፡፡

26:221

هَلْ أُنَبِّئُكُمْ عَلَىٰ مَن تَنَزَّلُ ٱلشَّيَـٰطِينُ

Hal onabbi-okum AAala man tanazzaluashshayateen

ሰይጣናት በማን ላይ እንደሚወርዱ ልንገራችሁን

26:222

تَنَزَّلُ عَلَىٰ كُلِّ أَفَّاكٍ أَثِيمٍ

Tanazzalu AAala kulli affakinatheem

በውሸታም ኀጢአተኛ ሁሉ ላይ ይወርዳሉ፡፡

26:223

يُلْقُونَ ٱلسَّمْعَ وَأَكْثَرُهُمْ كَـٰذِبُونَ

Yulqoona assamAAa waaktharuhum kathiboon

የሰሙትን (ወደ ጠንቋዮች) ይጥላሉ፡፡ አብዛኞቻቸውም ውሸታሞች ናቸው፡፡

26:224

وَٱلشُّعَرَآءُ يَتَّبِعُهُمُ ٱلْغَاوُۥنَ

WashshuAAaraoyattabiAAuhumu alghawoon

ባለ ቅኔዎችንም ጠማማዎቹ ይከተሉዋቸዋል፡፡

26:225

أَلَمْ تَرَ أَنَّهُمْ فِى كُلِّ وَادٍ يَهِيمُونَ

Alam tara annahum fee kulli wadinyaheemoon

እነርሱ በ(ንግግር) ሸለቆ ሁሉ የሚዋልሉ መኾናቸውን አታይምን

26:226

وَأَنَّهُمْ يَقُولُونَ مَا لَا يَفْعَلُونَ

Waannahum yaqooloona ma layafAAaloon

እነሱም የማይሠሩትን ነገር የሚናገሩ መኾናቸውን (አታይምን)፤

26:227

إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَمِلُوا۟ ٱلصَّـٰلِحَـٰتِ وَذَكَرُوا۟ ٱللَّهَ كَثِيرًا وَٱنتَصَرُوا۟ مِنۢ بَعْدِ مَا ظُلِمُوا۟ ۗ وَسَيَعْلَمُ ٱلَّذِينَ ظَلَمُوٓا۟ أَىَّ مُنقَلَبٍ يَنقَلِبُونَ

Illa allatheena amanoowaAAamiloo assalihati wathakaroo Allahakatheeran wantasaroo min baAAdi ma thulimoowasayaAAlamu allatheena thalamoo ayyamunqalabin yanqaliboon

እነዚያ ያመኑና መልካም ሥራዎችን የሠሩ አላህንም በብዛት ያወሱ ከተበደሉም በኋላ (በቅኔ) የተከላከሉ ሲቀሩ፤ (እነርሱ አይወቀሱም)፡፡ እነዚያም የበደሉ (ከሞቱ በኋላ) እንዴት ያለን መመለስ እንደሚመለሱ በእርግጥ ያውቃሉ፡፡