MyAwqat
EnglishEnglish
Arabicالعربية
Malayalamമലയാളം
Urduاردو
Hindiहिन्दी
Bengaliবাংলা
Tamilதமிழ்
Teluguతెలుగు
Chinese中文
Japanese日本語
Korean한국어
RussianРусский
FrenchFrançais
TurkishTürkçe
MalayBahasa Melayu
IndonesianIndonesia
SomaliSoomaali
GermanDeutsch
SpanishEspañol
PortuguesePortuguês
SwahiliKiswahili
Thaiไทย
Persianفارسی
Hebrewעברית
Kurdishکوردی
HausaHausa
Amharicአማርኛ
Gujaratiગુજરાતી
Kannadaಕನ್ನಡ
Pashtoپښتو
ItalianItaliano
37

Surah As-Saffat

الصافات

Those who set the Ranks

182 verses · Makkiyah · Revelation order 56

بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَـٰنِ ٱلرَّحِيمِ
37:1

وَٱلصَّـٰٓفَّـٰتِ صَفًّا

Wassaffati saffa

መሰለፍን በሚሰለፉት፡፡

Tafsir Al-Muyassar: أقسم الله تعالى بالملائكة تصف في عبادتها صفوفًا متراصة، وبالملائكة تزجر السحاب وتسوقه بأمر الله، وبالملائكة تتلو ذكر الله وكلامه تعالى. إن معبودكم -أيها الناس- لواحد لا شريك له، فأخلصوا له العبادة والطاعة. ويقسم الله بما شاء مِن خلقه، أما المخلوق فلا يجوز له القسم إلا بالله، فالحلف بغير الله شرك.
37:2

فَٱلزَّٰجِرَٰتِ زَجْرًا

Fazzajirati zajra

መገሠጽንም በሚገሥጹት፤

Tafsir Al-Muyassar: هو خالق السموات والأرض وما بينهما، ومدبِّر الشمس في مطالعها ومغاربها.
37:3

فَٱلتَّـٰلِيَـٰتِ ذِكْرًا

Fattaliyati thikra

ቁርኣንንም በሚያነቡት እምላለሁ፡፡

Tafsir Al-Muyassar: إنَّا زينَّا السماء الدنيا بزينة هي النجوم.
37:4

إِنَّ إِلَـٰهَكُمْ لَوَٰحِدٌ

Inna ilahakum lawahid

አምላካችሁ በእርግጥ አንድ ነው፡፡

Tafsir Al-Muyassar: وحفظنا السماء بالنجوم مِن كل شيطان متمرِّد عاتٍ رجيم.
37:5

رَّبُّ ٱلسَّمَـٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا وَرَبُّ ٱلْمَشَـٰرِقِ

Rabbu assamawati wal-ardiwama baynahuma warabbu almashariq

የሰማያትና የምድር በመካከላቸው ያለውም ፍጡር ሁሉ ጌታ ነው፡፡ የምሥራቆችም ጌታ ነው፡፡

Tafsir Al-Muyassar: لا تستطيع الشياطين أن تصل إلى الملأ الأعلى، وهي السموات ومَن فيها مِن الملائكة، فتستمع إليهم إذا تكلموا بما يوحيه الله تعالى مِن شرعه وقدره، ويُرْجَمون بالشهب من كل جهة; طردًا لهم عن الاستماع، ولهم في الدار الآخرة عذاب دائم موجع.
37:6

إِنَّا زَيَّنَّا ٱلسَّمَآءَ ٱلدُّنْيَا بِزِينَةٍ ٱلْكَوَاكِبِ

Inna zayyanna assamaaaddunya bizeenatin alkawakib

እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አጌጥናት፡፡

Tafsir Al-Muyassar: لا تستطيع الشياطين أن تصل إلى الملأ الأعلى، وهي السموات ومَن فيها مِن الملائكة، فتستمع إليهم إذا تكلموا بما يوحيه الله تعالى مِن شرعه وقدره، ويُرْجَمون بالشهب من كل جهة؛ طردًا لهم عن الاستماع، ولهم في الدار الآخرة عذاب دائم موجع.
37:7

وَحِفْظًا مِّن كُلِّ شَيْطَـٰنٍ مَّارِدٍ

Wahifthan min kulli shaytaninmarid

አመጸኛም ከሆነ ሰይጣን ሁሉ መጠበቅን ጠበቅናት፡፡

Tafsir Al-Muyassar: إلا مَنِ اختطف من الشياطين الخطفة، وهي الكلمة يسمعها من السماء بسرعة، فيلقيها إلى الذي تحته، ويلقيها الآخر إلى الذي تحته، فربما أدركه الشهاب المضيء قبل أن يلقيها، وربما ألقاها بقَدَر الله تعالى قبل أن يأتيه الشهاب، فيحرقه فيذهب بها الآخر إلى الكهنة، فيكذبون معها مائة كذبة.
37:8

لَّا يَسَّمَّعُونَ إِلَى ٱلْمَلَإِ ٱلْأَعْلَىٰ وَيُقْذَفُونَ مِن كُلِّ جَانِبٍ

La yassammaAAoona ila almala-ial-aAAla wayuqthafoona min kulli janib

ወደላይኛው ሰራዊት አያዳምጡም፡፡ ከየወገኑም ሁሉ ችቦ ይጣልባቸዋል፡፡

Tafsir Al-Muyassar: فاسأل -أيها الرسول- منكري البعث أَهُم أشد خلقًا أم من خلقنا من هذه المخلوقات؟ إنا خلقنا أباهم آدم من طين لزج، يلتصق بعضه ببعض.
37:9

دُحُورًا ۖ وَلَهُمْ عَذَابٌ وَاصِبٌ

Duhooran walahum AAathabun wasib

የሚባረሩ ሲሆኑ (ይጣልባቸዋል)፡፡ ለእነሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው፡፡

Tafsir Al-Muyassar: بل عجبتَ -أيها الرسول- من تكذيبهم وإنكارهم البعث، وأعجب من إنكارهم وأبلغ أنهم يستهزئون بك، ويسخرون من قولك.
37:10

إِلَّا مَنْ خَطِفَ ٱلْخَطْفَةَ فَأَتْبَعَهُۥ شِهَابٌ ثَاقِبٌ

Illa man khatifa alkhatfatafaatbaAAahu shihabun thaqib

ንጥቂያን የነጠቀ ወዲያውም አብሪ ኮከብ የተከተለው ሲቀር፤ (እርሱ ይሰማዋል)፡፡

Tafsir Al-Muyassar: وإذا ذكِّروا بما نسوه أو غَفَلوا عنه لا ينتفعون بهذا الذكر ولا يتدبَّرون.
37:11

فَٱسْتَفْتِهِمْ أَهُمْ أَشَدُّ خَلْقًا أَم مَّنْ خَلَقْنَآ ۚ إِنَّا خَلَقْنَـٰهُم مِّن طِينٍ لَّازِبٍۭ

Fastaftihim ahum ashaddu khalqan amman khalaqna inna khalaqnahum min teeninlazib

ጠይቃቸውም፤ እነርሱ በአፈጣጠር ይበልጥ የበረቱ ናቸውን? ወይስ እኛ (ከእነርሱ በፊት) የፈጠርነው? (ፍጡር) እኛ ከሚጣበቅ ጭቃ ፈጠርናቸው፡፡

37:12

بَلْ عَجِبْتَ وَيَسْخَرُونَ

Bal AAajibta wayaskharoon

ይልቁንም (በማስተባበላቸው) ተደነቅህ፤(ከመደነቅህ) ይሳለቃሉም፡፡

37:13

وَإِذَا ذُكِّرُوا۟ لَا يَذْكُرُونَ

Wa-itha thukkiroo la yathkuroon

በተገሠጹም ጊዜ አይመለሱም፡፡

37:14

وَإِذَا رَأَوْا۟ ءَايَةً يَسْتَسْخِرُونَ

Wa-itha raaw ayatanyastaskhiroon

ተዓምርን ባዩም ጊዜ ለመሳለቅ ይጠራራሉ፡፡

37:15

وَقَالُوٓا۟ إِنْ هَـٰذَآ إِلَّا سِحْرٌ مُّبِينٌ

Waqaloo in hatha illasihrun mubeen

ይላሉም «ይህ ግልጽ ድግምት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡

37:16

أَءِذَا مِتْنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَـٰمًا أَءِنَّا لَمَبْعُوثُونَ

A-itha mitna wakunnaturaban waAAithaman a-innalamabAAoothoon

«በሞትንና ዐፈርና አጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ የምንቀሰቀስ ነን?

37:17

أَوَءَابَآؤُنَا ٱلْأَوَّلُونَ

Awa abaona al-awwaloon

«የቀድሞዎቹ አባቶችንም? (ይላሉ)፡፡

37:18

قُلْ نَعَمْ وَأَنتُمْ دَٰخِرُونَ

Qul naAAam waantum dakhiroon

«አዎን እናንተ ወራዶች ሆናችሁ (ትነሳላችሁ)» በላቸው፡፡

37:19

فَإِنَّمَا هِىَ زَجْرَةٌ وَٰحِدَةٌ فَإِذَا هُمْ يَنظُرُونَ

Fa-innama hiya zajratun wahidatunfa-itha hum yanthuroon

እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡ እነርሱም ወዲያውኑ (ምን እንደሚፈጸምባቸው) ያያሉ፡፡

37:20

وَقَالُوا۟ يَـٰوَيْلَنَا هَـٰذَا يَوْمُ ٱلدِّينِ

Waqaloo ya waylana hathayawmu addeen

«ዋ ጥፋታችን! ይህ የፍርዱ ቀን ነው» ይላሉም፡፡

37:21

هَـٰذَا يَوْمُ ٱلْفَصْلِ ٱلَّذِى كُنتُم بِهِۦ تُكَذِّبُونَ

Hatha yawmu alfasli allatheekuntum bihi tukaththiboon

«ይህ ያ በእርሱ ታስተባብሉ የነበራችሁት መለያው ቀን ነው» (ይባላሉ)፡፡

37:22

۞ ٱحْشُرُوا۟ ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ وَأَزْوَٰجَهُمْ وَمَا كَانُوا۟ يَعْبُدُونَ

Ohshuroo allatheena thalamoowaazwajahum wama kanoo yaAAbudoon

(ለመላእክቶችም) «እነዚያን ነፍሶቻቸውን የበደሉትን ሰዎች ጓደኞቻቸውንም ይግገዟቸው የነበሩትንም (ጣዖታት) ሰብስቡ፡፡

37:23

مِن دُونِ ٱللَّهِ فَٱهْدُوهُمْ إِلَىٰ صِرَٰطِ ٱلْجَحِيمِ

Min dooni Allahi fahdoohum ilasirati aljaheem

«ከአላህ ሌላ (የሚገዙዋቸውን ሰብስቧቸው) ወደ እሳት መንገድም ምሩዋቸው፡፡

37:24

وَقِفُوهُمْ ۖ إِنَّهُم مَّسْـُٔولُونَ

Waqifoohum innahum masooloon

«አቁሟቸውም፡፡ እነርሱ ተጠያቂዎች ናቸውና» (ይባላል)፡፡

37:25

مَا لَكُمْ لَا تَنَاصَرُونَ

Ma lakum la tanasaroon

(ለእነርሱም) «የማትረዳዱት ለእናንተ ምን አላችሁ? (ይባላሉ)፡፡

37:26

بَلْ هُمُ ٱلْيَوْمَ مُسْتَسْلِمُونَ

Bal humu alyawma mustaslimoon

በእርግጥ እነርሱ ዛሬ እጃቸውን የሰጡ ወራዳዎች ናቸው፡፡

37:27

وَأَقْبَلَ بَعْضُهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ يَتَسَآءَلُونَ

Waaqbala baAAduhum AAala baAAdinyatasaaloon

የሚወቃቀሱም ሆነው ከፊላቸው በከፊሉ ላይ ይመጣሉ፡፡

37:28

قَالُوٓا۟ إِنَّكُمْ كُنتُمْ تَأْتُونَنَا عَنِ ٱلْيَمِينِ

Qaloo innakum kuntum ta/toonanaAAani alyameen

(ለአስከታዮቹ) እናንተ ከስተቀኝ ትመጡብን ነበር ይላሉ፡፡

37:29

قَالُوا۟ بَل لَّمْ تَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ

Qaloo bal lam takoonoo mu/mineen

(አስከታዮቹም) ይላሉ «አይደለም ፈጽሞ ምእምናን አልነበራችሁም፡፡

37:30

وَمَا كَانَ لَنَا عَلَيْكُم مِّن سُلْطَـٰنٍۭ ۖ بَلْ كُنتُمْ قَوْمًا طَـٰغِينَ

Wama kana lanaAAalaykum min sultanin bal kuntum qawman tagheen

«ለእኛም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልነበረንም፡፡ በእርግጥ እናንተ ጠማሞች ሕዝቦች ነበራችሁ፡፡

37:31

فَحَقَّ عَلَيْنَا قَوْلُ رَبِّنَآ ۖ إِنَّا لَذَآئِقُونَ

Fahaqqa AAalayna qawlu rabbinainna latha-iqoon

«በእኛም ላይ የጌታችን ቃል ተረጋገጠብን፤ እኛ (ሁላችንም ቅጣቱን) ቀማሾች ነን፡፡

37:32

فَأَغْوَيْنَـٰكُمْ إِنَّا كُنَّا غَـٰوِينَ

Faaghwaynakum inna kunnaghaween

«ወደ ጥምመት ጠራናችሁም፡፡ እኛ ጠማሞች ነበርንና» (ይላሉ)፡፡

37:33

فَإِنَّهُمْ يَوْمَئِذٍ فِى ٱلْعَذَابِ مُشْتَرِكُونَ

Fa-innahum yawma-ithin fee alAAathabimushtarikoon

ስለዚህ እነርሱ በዚያ ቀን በቅጣቱ ነጋሪዎች ናቸው፡፡

37:34

إِنَّا كَذَٰلِكَ نَفْعَلُ بِٱلْمُجْرِمِينَ

Inna kathalika nafAAalu bilmujrimeen

እኛ በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡

37:35

إِنَّهُمْ كَانُوٓا۟ إِذَا قِيلَ لَهُمْ لَآ إِلَـٰهَ إِلَّا ٱللَّهُ يَسْتَكْبِرُونَ

Innahum kanoo itha qeela lahumla ilaha illa Allahu yastakbiroon

እነርሱ ከአላህ ሌላ አምላክ የለም በተባሉ ጊዜ ይኮሩ ነበሩ፡፡

37:36

وَيَقُولُونَ أَئِنَّا لَتَارِكُوٓا۟ ءَالِهَتِنَا لِشَاعِرٍ مَّجْنُونٍۭ

Wayaqooloona a-inna latarikoo alihatinalishaAAirin majnoon

እኛ ለዕብድ ባለቅኔ ብለን አማልክቶቻችንን የምንተው ነን? ይሉም ነበር፡፡

37:37

بَلْ جَآءَ بِٱلْحَقِّ وَصَدَّقَ ٱلْمُرْسَلِينَ

Bal jaa bilhaqqi wasaddaqaalmursaleen

አይደለም እውነቱን (ሃይማኖት) አመጣ፡፡ መልክተኞቹንም እውነተኛነታቸውን አረጋገጠ፡፡

37:38

إِنَّكُمْ لَذَآئِقُوا۟ ٱلْعَذَابِ ٱلْأَلِيمِ

Innakum latha-iqoo alAAathabial-aleem

እናንተ አሳማሚውን ቅጣት በእርግጥ ቀማሾች ናችሁ፡፡

37:39

وَمَا تُجْزَوْنَ إِلَّا مَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ

Wama tujzawna illa makuntum taAAmaloon

ትሠሩትም የነበራችሁትን እንጂ ሌላን አትመነዱም፡፡

37:40

إِلَّا عِبَادَ ٱللَّهِ ٱلْمُخْلَصِينَ

Illa AAibada Allahialmukhlaseen

ግን ምርጥ የሆኑት የአላህ ባሮች (ቅጣትን አይቀምሱም)፡፡

37:41

أُو۟لَـٰٓئِكَ لَهُمْ رِزْقٌ مَّعْلُومٌ

Ola-ika lahum rizqun maAAloom

እነዚያ ለእነርሱ የታወቀ ሲሳይ አላቸው፡፡

37:42

فَوَٰكِهُ ۖ وَهُم مُّكْرَمُونَ

Fawakihu wahum mukramoon

ፍራፍሬዎች (አሏቸው) እነርሱም የተከበሩ ናቸው፤

37:43

فِى جَنَّـٰتِ ٱلنَّعِيمِ

Fee jannati annaAAeem

በድሎት ገነቶች ውስጥ፡፡

37:44

عَلَىٰ سُرُرٍ مُّتَقَـٰبِلِينَ

AAala sururin mutaqabileen

ፊት ለፊት የሚታያዩ ሲሆኑ በአልጋዎች ላይ (ይንፈላሰሳሉ)፡፡

37:45

يُطَافُ عَلَيْهِم بِكَأْسٍ مِّن مَّعِينٍۭ

Yutafu AAalayhim bika/sin min maAAeen

ከሚመነጭ ወይን ጠጅ በያዘ ብርጭቆ በእነርሱ ላይ ይዞርባቸዋል፡፡

37:46

بَيْضَآءَ لَذَّةٍ لِّلشَّـٰرِبِينَ

Baydaa laththatin lishsharibeen

ነጭ ለጠጪዎች ጣፋጭ ከኾነች፡፡

37:47

لَا فِيهَا غَوْلٌ وَلَا هُمْ عَنْهَا يُنزَفُونَ

La feeha ghawlun walahum AAanha yunzafoon

በእርሷ ውስጥም ምታት የለባትም፡፡ እነርሱም ከእርሷ የሚሰክሩ አይደሉም፡፡

37:48

وَعِندَهُمْ قَـٰصِرَٰتُ ٱلطَّرْفِ عِينٌ

WaAAindahum qasiratu attarfiAAeen

እነርሱም ዘንድ ዓይናቸውን (በባሎቻቸው ላይ) አሳጣሪዎች የኾኑ ዓይናማዎች አልሉ፡፡

37:49

كَأَنَّهُنَّ بَيْضٌ مَّكْنُونٌ

Kaannahunna baydun maknoon

እነርሱ ልክ የተሸፈነ (የሰጎን) ዕንቁላል ይመስላሉ፡፡

37:50

فَأَقْبَلَ بَعْضُهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ يَتَسَآءَلُونَ

Faaqbala baAAduhum AAala baAAdinyatasaaloon

የሚጠያየቁም ሆነው ከፊላቸው ወደ ከፊሉ ይመጣሉ፡፡

37:51

قَالَ قَآئِلٌ مِّنْهُمْ إِنِّى كَانَ لِى قَرِينٌ

Qala qa-ilun minhum innee kanalee qareen

ከእነርሱ የሆነ ተናጋሪ ይላል «እኔ ጓደኛ ነበረኝ፡፡

37:52

يَقُولُ أَءِنَّكَ لَمِنَ ٱلْمُصَدِّقِينَ

Yaqoolu a-innaka lamina almusaddiqeen

«በእርግጥ አንተ ከሚያምኑት ነህን? የሚል፡፡

37:53

أَءِذَا مِتْنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَـٰمًا أَءِنَّا لَمَدِينُونَ

A-itha mitna wakunnaturaban waAAithaman a-innalamadeenoon

«በሞትንና ዐፈር አጥንቶችም በሆን ጊዜ እኛ በእርግጥ እንመረመራለን?» (የሚል)፡፡

37:54

قَالَ هَلْ أَنتُم مُّطَّلِعُونَ

Qala hal antum muttaliAAoon

እናንተ ተመልካቾች ናችሁን? ይላል፡፡

37:55

فَٱطَّلَعَ فَرَءَاهُ فِى سَوَآءِ ٱلْجَحِيمِ

FattalaAAa faraahu feesawa-i aljaheem

ይመለከታልም፤ በገሀነም መካከልም (ጓደኛውን) ያየዋል፡፡

37:56

قَالَ تَٱللَّهِ إِن كِدتَّ لَتُرْدِينِ

Qala tallahi in kidtalaturdeen

ይላል «በአላህ እምላለሁ፤ በእርግጥ ልታጠፋኝ ቀርበህ ነበር፡፡

37:57

وَلَوْلَا نِعْمَةُ رَبِّى لَكُنتُ مِنَ ٱلْمُحْضَرِينَ

Walawla niAAmatu rabbee lakuntu minaalmuhdareen

«የጌታየም ጸጋ ባልነበረ ኖሮ ወደ እሳት ከሚቀርቡት እሆን ነበር፡፡»

37:58

أَفَمَا نَحْنُ بِمَيِّتِينَ

Afama nahnu bimayyiteen

(የገነት ሰዎች ይላሉ) «እኛ የምንሞት አይደለንምን?

37:59

إِلَّا مَوْتَتَنَا ٱلْأُولَىٰ وَمَا نَحْنُ بِمُعَذَّبِينَ

Illa mawtatana al-oolawama nahnu bimuAAaththabeen

«የመጀመሪያይቱ መሞታችን ብቻ ስትቀር፡፡ እኛም የምንቅቀጣ አይደለንምን?» (ይላሉ)፡፡

37:60

إِنَّ هَـٰذَا لَهُوَ ٱلْفَوْزُ ٱلْعَظِيمُ

Inna hatha lahuwa alfawzu alAAatheem

ይህ (ለገነት ሰዎች የተወሳው) እርሱ በእርግጥ ታላቅ ዕድል ነው፡፡

37:61

لِمِثْلِ هَـٰذَا فَلْيَعْمَلِ ٱلْعَـٰمِلُونَ

Limithli hatha falyaAAmali alAAamiloon

ለዚህ ብጤ ሠሪዎች ይሥሩ፡፡

37:62

أَذَٰلِكَ خَيْرٌ نُّزُلًا أَمْ شَجَرَةُ ٱلزَّقُّومِ

Athalika khayrun nuzulan am shajaratuazzaqqoom

በመስተንግዶነት ይህ ይበልጣልን? ወይስ የዘቁም ዛፍ?

37:63

إِنَّا جَعَلْنَـٰهَا فِتْنَةً لِّلظَّـٰلِمِينَ

Inna jaAAalnahafitnatan liththalimeen

እኛ ለበዳዮች ፈተና አድርገናታል፡፡

37:64

إِنَّهَا شَجَرَةٌ تَخْرُجُ فِىٓ أَصْلِ ٱلْجَحِيمِ

Innaha shajaratun takhruju fee aslialjaheem

እርሷ በገሀነም አዘቅት ውስጥ የምትወጣ ዛፍ ናት፡፡

37:65

طَلْعُهَا كَأَنَّهُۥ رُءُوسُ ٱلشَّيَـٰطِينِ

TalAAuha kaannahu ruoosu ashshayateen

እንቡጧ ልክ የሰይጣናት ራሶች ይመስላል፡፡

37:66

فَإِنَّهُمْ لَـَٔاكِلُونَ مِنْهَا فَمَالِـُٔونَ مِنْهَا ٱلْبُطُونَ

Fa-innahum laakiloona minhafamali-oona minha albutoon

እነርሱም ከእርሷ በይዎች ናቸው፤ ሆዶችንም ከእርሷ ሞይዎች ናቸው፡፡

37:67

ثُمَّ إِنَّ لَهُمْ عَلَيْهَا لَشَوْبًا مِّنْ حَمِيمٍ

Thumma inna lahum AAalayha lashawbanmin hameem

ከዚያም ለእነርሱ በእርሷ ላይ ከተኳሳ ውሃ ቅልቅል (መጠጥ) አልላቸው፡፡

37:68

ثُمَّ إِنَّ مَرْجِعَهُمْ لَإِلَى ٱلْجَحِيمِ

Thumma inna marjiAAahum la-ila aljaheem

ከዚያም መመለሻቸው ወደ ተጋጋመች እሳት ነው፡፡

37:69

إِنَّهُمْ أَلْفَوْا۟ ءَابَآءَهُمْ ضَآلِّينَ

Innahum alfaw abaahum dalleen

እነሱ አባቶቻቸውን የተሳሳቱ ሆነው አግኝተዋልና፡፡

37:70

فَهُمْ عَلَىٰٓ ءَاثَـٰرِهِمْ يُهْرَعُونَ

Fahum AAala atharihimyuhraAAoon

እነሱም በፈለጎቻቸው ላይ ይገሰግሳሉና፡፡

37:71

وَلَقَدْ ضَلَّ قَبْلَهُمْ أَكْثَرُ ٱلْأَوَّلِينَ

Walaqad dalla qablahum aktharual-awwaleen

ከእነርሱ በፊትም የቀድሞዎቹ (ሕዝቦች) አብዛኞቻቸው በእርግጥ ተሳስተዋል፡፡

37:72

وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا فِيهِم مُّنذِرِينَ

Walaqad arsalna feehim munthireen

በውስጣቸውም አስፈራሪዎችን በእርግጥ ልከናል፡፡

37:73

فَٱنظُرْ كَيْفَ كَانَ عَـٰقِبَةُ ٱلْمُنذَرِينَ

Fanthur kayfa kanaAAaqibatu almunthareen

የተስፈራሪዎቹም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት፡፡

37:74

إِلَّا عِبَادَ ٱللَّهِ ٱلْمُخْلَصِينَ

Illa AAibada Allahialmukhlaseen

ምርጥ የሆኑት የአላህ ባሮች ብቻ ሲቀሩ፡፡

37:75

وَلَقَدْ نَادَىٰنَا نُوحٌ فَلَنِعْمَ ٱلْمُجِيبُونَ

Walaqad nadana noohunfalaniAAma almujeeboon

ኑሕም በእርግጥ ጠራን፡፡ ጥሪውን ተቀባዮቹም ምንኛ አማርን!

37:76

وَنَجَّيْنَـٰهُ وَأَهْلَهُۥ مِنَ ٱلْكَرْبِ ٱلْعَظِيمِ

Wanajjaynahu waahlahu mina alkarbialAAatheem

እርሱንም ቤተሰቦቹንም ከከባድ ጭንቅ አዳንን፡፡

37:77

وَجَعَلْنَا ذُرِّيَّتَهُۥ هُمُ ٱلْبَاقِينَ

WajaAAalna thurriyyatahu humualbaqeen

ዘሮቹንም እነርሱን ብቻ ቀሪዎች አደረግን፤

37:78

وَتَرَكْنَا عَلَيْهِ فِى ٱلْـَٔاخِرِينَ

Watarakna AAalayhi fee al-akhireen

በርሱም ላይ በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ (መልካም ዝናን) ተውን፡፡

37:79

سَلَـٰمٌ عَلَىٰ نُوحٍ فِى ٱلْعَـٰلَمِينَ

Salamun AAala noohinfee alAAalameen

«በዓለማት ውስጥ ሰላም በኑሕ ላይ ይኹን፡፡»

37:80

إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُحْسِنِينَ

Inna kathalika najzee almuhsineen

እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡

37:81

إِنَّهُۥ مِنْ عِبَادِنَا ٱلْمُؤْمِنِينَ

Innahu min AAibadinaalmu/mineen

እርሱ ከምእምናን ባሮቻችን ነውና፡፡

37:82

ثُمَّ أَغْرَقْنَا ٱلْـَٔاخَرِينَ

Thumma aghraqna al-akhareen

ከዚያም ሌሎቹን አሰጠምን፡፡

37:83

۞ وَإِنَّ مِن شِيعَتِهِۦ لَإِبْرَٰهِيمَ

Wa-inna min sheeAAatihi la-ibraheem

ኢብራሂምም በእርግጥ ከተከታዮቹ ነው፡፡

37:84

إِذْ جَآءَ رَبَّهُۥ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ

Ith jaa rabbahu biqalbinsaleem

ወደ ጌታው በቅን ልብ በመጣ ጊዜ (የኾነውን አስታውስ)፡፡፡

37:85

إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِۦ مَاذَا تَعْبُدُونَ

Ith qala li-abeehi waqawmihi mathataAAbudoon

«ለአባቱና ለሕዝቦቹ ምንን ትግገዛላችሁ?» ባለ ጊዜ፡፡

37:86

أَئِفْكًا ءَالِهَةً دُونَ ٱللَّهِ تُرِيدُونَ

A-ifkan alihatan doona Allahitureedoon

«ለቅጥፈት ብላችሁ ከአላህ ሌላ አማልክትን ትሻላችሁን?

37:87

فَمَا ظَنُّكُم بِرَبِّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Fama thannukum birabbialAAalameen

«በዓለማትም ጌታ ሃሳባችሁ ምንድን ነው?» አለ፡፡

37:88

فَنَظَرَ نَظْرَةً فِى ٱلنُّجُومِ

Fanathara nathratanfee annujoom

በከዋክብትም መመልከትን ተመለከተ፡፡

37:89

فَقَالَ إِنِّى سَقِيمٌ

Faqala innee saqeem

«እኔ በሽተኛ ነኝም» አለ፡፡

37:90

فَتَوَلَّوْا۟ عَنْهُ مُدْبِرِينَ

Fatawallaw AAanhu mudbireen

ከእርሱም የሸሹ ሆነው ኼዱ፡፡

37:91

فَرَاغَ إِلَىٰٓ ءَالِهَتِهِمْ فَقَالَ أَلَا تَأْكُلُونَ

Faragha ila alihatihimfaqala ala ta/kuloon

ወደ አማልክቶቻቸውም ተዘነበለ፡፡ አለም፡- «አትበሉምን?»

37:92

مَا لَكُمْ لَا تَنطِقُونَ

Ma lakum la tantiqoon

«የማትናገሩት ለናንተ ምን አላችሁ?»

37:93

فَرَاغَ عَلَيْهِمْ ضَرْبًۢا بِٱلْيَمِينِ

Faragha AAalayhim darban bilyameen

በኀይል የሚመታቸውም ሆኖ በእነርሱ ላይ በድብቅ ተዘነበለ፡፡

37:94

فَأَقْبَلُوٓا۟ إِلَيْهِ يَزِفُّونَ

Faaqbaloo ilayhi yaziffoon

ወደእርሱም (ሰዎቹ) እየሮጡ መጡ፡፡

37:95

قَالَ أَتَعْبُدُونَ مَا تَنْحِتُونَ

Qala ataAAbudoona ma tanhitoon

አላቸው «የምትጠርቡትን ትግገዛላችሁን?»

37:96

وَٱللَّهُ خَلَقَكُمْ وَمَا تَعْمَلُونَ

Wallahu khalaqakum wamataAAmaloon

«አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን፡፡»

37:97

قَالُوا۟ ٱبْنُوا۟ لَهُۥ بُنْيَـٰنًا فَأَلْقُوهُ فِى ٱلْجَحِيمِ

Qaloo ibnoo lahu bunyananfaalqoohu fee aljaheem

«ለእርሱም ግንብን ገንቡ በእሳት ነበልባል ውስጥ ጣሉትም» አሉ፡፡

37:98

فَأَرَادُوا۟ بِهِۦ كَيْدًا فَجَعَلْنَـٰهُمُ ٱلْأَسْفَلِينَ

Faaradoo bihi kaydan fajaAAalnahumual-asfaleen

በእርሱም ተንኮልን አሰቡ፡፡ ዝቅተኞችም አደረግናቸው፡፡

37:99

وَقَالَ إِنِّى ذَاهِبٌ إِلَىٰ رَبِّى سَيَهْدِينِ

Waqala innee thahibun ilarabbee sayahdeen

አለም «እኔ ወደ ጌታዬ ኼያጅ ነኝ፡፡ በእርግጥ ይመራኛልና፡፡»

37:100

رَبِّ هَبْ لِى مِنَ ٱلصَّـٰلِحِينَ

Rabbi hablee mina assaliheen

ጌታዬ ሆይ! ከመልካሞቹ የሆነን (ልጅ) ስጠኝ፡፡

37:101

فَبَشَّرْنَـٰهُ بِغُلَـٰمٍ حَلِيمٍ

Fabashsharnahu bighulamin haleem

ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው፡፡

37:102

فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ ٱلسَّعْىَ قَالَ يَـٰبُنَىَّ إِنِّىٓ أَرَىٰ فِى ٱلْمَنَامِ أَنِّىٓ أَذْبَحُكَ فَٱنظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَـٰٓأَبَتِ ٱفْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِىٓ إِن شَآءَ ٱللَّهُ مِنَ ٱلصَّـٰبِرِينَ

Falamma balagha maAAahu assaAAyaqala ya bunayya innee ara fee almanamiannee athbahuka fanthur mathatara qala ya abati ifAAal ma tu/marusatajidunee in shaa Allahu mina assabireen

ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፡፡

37:103

فَلَمَّآ أَسْلَمَا وَتَلَّهُۥ لِلْجَبِينِ

Falamma aslama watallahuliljabeen

ሁለቱም ትዕዛዙን በተቀበሉና በግንባሩም ጎን ላይ በጣለው ጊዜ (የሆነው ሆነ)፡፡

37:104

وَنَـٰدَيْنَـٰهُ أَن يَـٰٓإِبْرَٰهِيمُ

Wanadaynahu an ya ibraheem

ጠራነውም፤ (አልነው) «ኢብራሂም ሆይ!

37:105

قَدْ صَدَّقْتَ ٱلرُّءْيَآ ۚ إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُحْسِنِينَ

Qad saddaqta arru/yainna kathalika najzee almuhsineen

ራእይቱን በእውነት አረጋገጥክ፡፡» እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡

37:106

إِنَّ هَـٰذَا لَهُوَ ٱلْبَلَـٰٓؤُا۟ ٱلْمُبِينُ

Inna hatha lahuwa albalaoalmubeen

ይህ እርሱ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፡፡

37:107

وَفَدَيْنَـٰهُ بِذِبْحٍ عَظِيمٍ

Wafadaynahu bithibhinAAatheem

በታላቅ ዕርድም (መስዋዕት) ተቤዠነው፡፡

37:108

وَتَرَكْنَا عَلَيْهِ فِى ٱلْـَٔاخِرِينَ

Watarakna AAalayhi fee al-akhireen

በእርሱም ላይ በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ መልካም ዝናን አስቀረንለት፡፡

37:109

سَلَـٰمٌ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ

Salamun AAala ibraheem

ሰላም በኢብራሂም ላይ ይሁን፡፡

37:110

كَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُحْسِنِينَ

Kathalika najzee almuhsineen

እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡

37:111

إِنَّهُۥ مِنْ عِبَادِنَا ٱلْمُؤْمِنِينَ

Innahu min AAibadinaalmu/mineen

እርሱ በእርግጥ ካመኑት ባሮቻችን ነው፡፡

37:112

وَبَشَّرْنَـٰهُ بِإِسْحَـٰقَ نَبِيًّا مِّنَ ٱلصَّـٰلِحِينَ

Wabashsharnahu bi-ishaqanabiyyan mina assaliheen

በኢስሐቅም አበሰርነው፡፡ ከመልካሞቹ የሆነ ነቢይ ሲሆን፡፡

37:113

وَبَـٰرَكْنَا عَلَيْهِ وَعَلَىٰٓ إِسْحَـٰقَ ۚ وَمِن ذُرِّيَّتِهِمَا مُحْسِنٌ وَظَالِمٌ لِّنَفْسِهِۦ مُبِينٌ

Wabarakna AAalayhi waAAalaishaqa wamin thurriyyatihima muhsinunwathalimun linafsihi mubeen

በእርሱና በኢስሐቅ ላይም ባረክን፡፡ ከሁለቱም ዘሮች በጎ ሠሪ አልለ፡፡ ለነፍሱ ግልጽ በዳይም አለ፡፡

37:114

وَلَقَدْ مَنَنَّا عَلَىٰ مُوسَىٰ وَهَـٰرُونَ

Walaqad mananna AAala moosawaharoon

በሙሳና በሃሩን ላይም በእርግጥ ለገስን፡፡

37:115

وَنَجَّيْنَـٰهُمَا وَقَوْمَهُمَا مِنَ ٱلْكَرْبِ ٱلْعَظِيمِ

Wanajjaynahuma waqawmahumamina alkarbi alAAatheem

እነርሱንም ሕዝቦቻቸውንም ከታላቅ ጭንቅ አዳንን፡፡

37:116

وَنَصَرْنَـٰهُمْ فَكَانُوا۟ هُمُ ٱلْغَـٰلِبِينَ

Wanasarnahum fakanoohumu alghalibeen

ረዳናቸውም፡፡ እነርሱም አሸናፊዎች ነበሩ፡፡

37:117

وَءَاتَيْنَـٰهُمَا ٱلْكِتَـٰبَ ٱلْمُسْتَبِينَ

Waataynahuma alkitabaalmustabeen

በጣም የተብራራውንም መጽሐፍ ሰጠናቸው፡፡

37:118

وَهَدَيْنَـٰهُمَا ٱلصِّرَٰطَ ٱلْمُسْتَقِيمَ

Wahadaynahuma assirataalmustaqeem

ቀጥተኛውንም መንገድ መራናቸው፡፡

37:119

وَتَرَكْنَا عَلَيْهِمَا فِى ٱلْـَٔاخِرِينَ

Watarakna AAalayhima fee al-akhireen

በሁለቱም ላይ በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ መልካም ዝናን ተውንላቸው፡፡

37:120

سَلَـٰمٌ عَلَىٰ مُوسَىٰ وَهَـٰرُونَ

Salamun AAala moosawaharoon

ሰላም በሙሳና በሃሩን ላይ ይሁን፡፡

37:121

إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُحْسِنِينَ

Inna kathalika najzee almuhsineen

እኛ እንደዚሁ በጎ አድራጊዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡

37:122

إِنَّهُمَا مِنْ عِبَادِنَا ٱلْمُؤْمِنِينَ

Innahuma min AAibadinaalmu/mineen

ሁለቱም በእርግጥ ከአመኑት ባሮቻችን ናቸው፡፡

37:123

وَإِنَّ إِلْيَاسَ لَمِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ

Wa-inna ilyasa lamina almursaleen

ኢልያስም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡

37:124

إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِۦٓ أَلَا تَتَّقُونَ

Ith qala liqawmihi alatattaqoon

ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ (አስታውስ)፤ አላህን አትፈሩምን?

37:125

أَتَدْعُونَ بَعْلًا وَتَذَرُونَ أَحْسَنَ ٱلْخَـٰلِقِينَ

AtadAAoona baAAlan watatharoona ahsanaalkhaliqeen

በዕልን ትገዛላችሁን? ከሰዓሊዎቹ ሁሉ ይበልጥ በጣም አሳማሪ የሆነውንም አምላክ ትተዋላችሁን?

37:126

ٱللَّهَ رَبَّكُمْ وَرَبَّ ءَابَآئِكُمُ ٱلْأَوَّلِينَ

Allaha rabbakum warabba aba-ikumual-awwaleen

አላህን ጌታችሁንና የቀድሞዎቹ አባቶቻችሁን ጌታ (ትተዋላችሁን)?

37:127

فَكَذَّبُوهُ فَإِنَّهُمْ لَمُحْضَرُونَ

Fakaththaboohu fa-innahum lamuhdaroon

አስተባበሉትም፡፡ ስለዚህ እነርሱ (ለቅጣት) የሚጣዱ ናቸው፡፡

37:128

إِلَّا عِبَادَ ٱللَّهِ ٱلْمُخْلَصِينَ

Illa AAibada Allahialmukhlaseen

ንጹሕ የተደረጉት የአላህ ባሮች ብቻ ሲቀሩ፡፡

37:129

وَتَرَكْنَا عَلَيْهِ فِى ٱلْـَٔاخِرِينَ

Watarakna AAalayhi fee al-akhireen

በእርሱ ላይም በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ መልካም ዝናን ተውንለት፡፡

37:130

سَلَـٰمٌ عَلَىٰٓ إِلْ يَاسِينَ

Salamun AAala il yaseen

ሰላም በኢልያሲን ላይ ይሁን፡፡

37:131

إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُحْسِنِينَ

Inna kathalika najzee almuhsineen

እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡

37:132

إِنَّهُۥ مِنْ عِبَادِنَا ٱلْمُؤْمِنِينَ

Innahu min AAibadinaalmu/mineen

እርሱ በእርግጥ ከምእመናን ባሮቻችን ነው፡፡

37:133

وَإِنَّ لُوطًا لَّمِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ

Wa-inna lootan lamina almursaleen

ሉጥም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡

37:134

إِذْ نَجَّيْنَـٰهُ وَأَهْلَهُۥٓ أَجْمَعِينَ

Ith najjaynahu waahlahuajmaAAeen

እርሱንና ቤተሰቦቹን ሁሉንም በአዳንናቸው ጊዜ (አስታውስ)፡፡

37:135

إِلَّا عَجُوزًا فِى ٱلْغَـٰبِرِينَ

Illa AAajoozan fee alghabireen

(በቅጣቱ ውስጥ) ከቀሪዎቹ የሆነችው አሮጊት ብቻ ስትቀር፡፡

37:136

ثُمَّ دَمَّرْنَا ٱلْـَٔاخَرِينَ

Thumma dammarna al-akhareen

ከዚያም ሌሎቹን አጠፋን፡፡

37:137

وَإِنَّكُمْ لَتَمُرُّونَ عَلَيْهِم مُّصْبِحِينَ

Wa-innakum latamurroona AAalayhim musbiheen

እናንተም ያነጋችሁ ስትሆኑ በእነርሱ (መኖሪያዎች) ላይ (በቀን) ታልፋላችሁ፡፡

37:138

وَبِٱلَّيْلِ ۗ أَفَلَا تَعْقِلُونَ

Wabillayli afala taAAqiloon

በሌሊትም (ታልፋላችሁ)፤ ልብም አታደርጉምን?

37:139

وَإِنَّ يُونُسَ لَمِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ

Wa-inna yoonusa lamina almursaleen

ዩኑስም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡

37:140

إِذْ أَبَقَ إِلَى ٱلْفُلْكِ ٱلْمَشْحُونِ

Ith abaqa ila alfulki almashhoon

ወደ ተመላው መርከብ በኮበለለ ጊዜ (አስታውስ)፡፡

37:141

فَسَاهَمَ فَكَانَ مِنَ ٱلْمُدْحَضِينَ

Fasahama fakana mina almudhadeen

ዕጣም ተጣጣለ፡፡ ከተሸነፉትም ሆነ፡፡

37:142

فَٱلْتَقَمَهُ ٱلْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌ

Faltaqamahu alhootu wahuwamuleem

እርሱም ተወቃሽ ሲሆን ዐሳው ዋጠው፡፡

37:143

فَلَوْلَآ أَنَّهُۥ كَانَ مِنَ ٱلْمُسَبِّحِينَ

Falawla annahu kana minaalmusabbiheen

እርሱ ለጌታው ከአወዳሾቹ ባልሆነም ኖሮ፤

37:144

لَلَبِثَ فِى بَطْنِهِۦٓ إِلَىٰ يَوْمِ يُبْعَثُونَ

Lalabitha fee batnihi ilayawmi yubAAathoon

እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ በሆዱ ውስጥ በቆየ ነበር፡፡

37:145

۞ فَنَبَذْنَـٰهُ بِٱلْعَرَآءِ وَهُوَ سَقِيمٌ

Fanabathnahu bilAAara-iwahuwa saqeem

እርሱ በሽተኛ ሆኖ በቃይ በሌለው (በባሕር) ዳርቻ ላይ ጣልነውም፡፡

37:146

وَأَنۢبَتْنَا عَلَيْهِ شَجَرَةً مِّن يَقْطِينٍ

Waanbatna AAalayhi shajaratan minyaqteen

በእርሱም ላይ (በአጠገቡ) ከቅል የሆነችን ዛፍ አበቀልን፡፡

37:147

وَأَرْسَلْنَـٰهُ إِلَىٰ مِا۟ئَةِ أَلْفٍ أَوْ يَزِيدُونَ

Waarsalnahu ila mi-ati alfinaw yazeedoon

ወደ መቶ ሺሕ ሰዎችም (ዳግመኛ) ላክነው፡፡ ከቶውንም ይጨምራሉ፡፡

37:148

فَـَٔامَنُوا۟ فَمَتَّعْنَـٰهُمْ إِلَىٰ حِينٍ

Faamanoo famattaAAnahum ilaheen

አመኑም፡፡ እስከ ጊዜ ድረስም አጣቀምናቸው፡፡

37:149

فَٱسْتَفْتِهِمْ أَلِرَبِّكَ ٱلْبَنَاتُ وَلَهُمُ ٱلْبَنُونَ

Fastaftihim alirabbika albanatuwalahumu albanoon

(የመካን ሰዎች) ጠይቃቸውም፡፡ «ለጌታህ ሴቶች ልጆች ለእነርሱም ወንዶች ልጆች ይኖራልን?»

37:150

أَمْ خَلَقْنَا ٱلْمَلَـٰٓئِكَةَ إِنَـٰثًا وَهُمْ شَـٰهِدُونَ

Am khalaqna almala-ikata inathanwahum shahidoon

ወይስ እኛ እነርሱ የተጣዱ ሆነው መላእክትን ሴቶች አድርገን ፈጠርን?

37:151

أَلَآ إِنَّهُم مِّنْ إِفْكِهِمْ لَيَقُولُونَ

Ala innahum min ifkihim layaqooloon

ንቁ! እነርሱ ከቅጥፈታቸው (የተነሳ) ይላሉ፡-

37:152

وَلَدَ ٱللَّهُ وَإِنَّهُمْ لَكَـٰذِبُونَ

Walada Allahu wa-innahum lakathiboon

«አላህ (መላእክትን) ወለደ፡፡» እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡

37:153

أَصْطَفَى ٱلْبَنَاتِ عَلَى ٱلْبَنِينَ

Astafa albanati AAalaalbaneen

በወንዶች ልጆች ላይ ይልቅ ሴቶችን ልጆች መረጥን?

37:154

مَا لَكُمْ كَيْفَ تَحْكُمُونَ

Ma lakum kayfa tahkumoon

ለእናንተ ምን (አስረጅ) አላችሁ? እንዴት ትፈርዳላችሁ!

37:155

أَفَلَا تَذَكَّرُونَ

Afala tathakkaroon

አትገነዘቡምን?

37:156

أَمْ لَكُمْ سُلْطَـٰنٌ مُّبِينٌ

Am lakum sultanun mubeen

ወይስ ለእናንተ ግልጽ አስረጅ አላችሁን?

37:157

فَأْتُوا۟ بِكِتَـٰبِكُمْ إِن كُنتُمْ صَـٰدِقِينَ

Fa/too bikitabikum in kuntum sadiqeen

«እውነተኞች እንደ ሆናችሁ መጽሐፋችሁን አምጡ» (በላቸው)፡፡

37:158

وَجَعَلُوا۟ بَيْنَهُۥ وَبَيْنَ ٱلْجِنَّةِ نَسَبًا ۚ وَلَقَدْ عَلِمَتِ ٱلْجِنَّةُ إِنَّهُمْ لَمُحْضَرُونَ

WajaAAaloo baynahu wabayna aljinnatinasaban walaqad AAalimati aljinnatu innahum lamuhdaroon

በአላህና በአጋንንት መካከልም ዝምድናን አደረጉ፡፡ አጋንንትም እነርሱ (ይህን ባዮች በእሳት) የሚጣዱ መሆናቸውን በእርግጥ ዐውቀዋል፡፡

37:159

سُبْحَـٰنَ ٱللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ

Subhana Allahi AAammayasifoon

አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡

37:160

إِلَّا عِبَادَ ٱللَّهِ ٱلْمُخْلَصِينَ

Illa AAibada Allahialmukhlaseen

ግን የተመረጡት የአላህ ባሮች (በአላህ ላይ አይዋሹም)፡፡

37:161

فَإِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ

Fa-innakum wama taAAbudoon

እናንተም የምትገዟቸውም ሁሉ፤

37:162

مَآ أَنتُمْ عَلَيْهِ بِفَـٰتِنِينَ

Ma antum AAalayhi bifatineen

በእርሱ (በአላህ) ላይ አንድንም አጥማሚዎች አይደላችሁም፡፡

37:163

إِلَّا مَنْ هُوَ صَالِ ٱلْجَحِيمِ

Illa man huwa sali aljaheem

ያንን እርሱ ገሀነምን ገቢ የሆነውን ሰው ቢሆን እንጅ፡፡

37:164

وَمَا مِنَّآ إِلَّا لَهُۥ مَقَامٌ مَّعْلُومٌ

Wama minna illa lahumaqamun maAAloom

(ጂብሪል አለ) ከእኛም አንድም የለም፤ ለእርሱ የታወቀ ደረጃ ያለው ቢሆን እንጅ፡፡

37:165

وَإِنَّا لَنَحْنُ ٱلصَّآفُّونَ

Wa-inna lanahnu assaffoon

እኛም (ጌታን ለመግገዛት) ተሰላፊዎቹ እኛ ነን፡፡

37:166

وَإِنَّا لَنَحْنُ ٱلْمُسَبِّحُونَ

Wa-inna lanahnu almusabbihoon

እኛም (አላህን) አጥሪዎቹ እኛ ነን፡፡

37:167

وَإِن كَانُوا۟ لَيَقُولُونَ

Wa-in kanoo layaqooloon

እነርሱም (ከሓዲዎቹ) በእርግጥ ይሉ ነበሩ፡-

37:168

لَوْ أَنَّ عِندَنَا ذِكْرًا مِّنَ ٱلْأَوَّلِينَ

Law anna AAindana thikranmina al-awwaleen

«ከቀድሞዎቹ (መጻሕፍት) ገሳጭ መጽሐፍ እኛ ዘንድ በነበረን ኖሮ፤

37:169

لَكُنَّا عِبَادَ ٱللَّهِ ٱلْمُخْلَصِينَ

Lakunna AAibada Allahialmukhlaseen

«የአላህ ምርጦች ባሮች በሆን ነበር፡፡»

37:170

فَكَفَرُوا۟ بِهِۦ ۖ فَسَوْفَ يَعْلَمُونَ

Fakafaroo bihi fasawfa yaAAlamoon

ግን (ቁርኣኑ በመጣላቸው ጊዜ) በእርሱ ካዱ፡፡ ወደፊትም በእርግጥ ያውቃሉ፡፡

37:171

وَلَقَدْ سَبَقَتْ كَلِمَتُنَا لِعِبَادِنَا ٱلْمُرْسَلِينَ

Walaqad sabaqat kalimatuna liAAibadinaalmursaleen

(የእርዳታ) ቃላችንም መልክተኞች ለሆኑት ባሮቻችን በእውነት አልፋለች፡፡

37:172

إِنَّهُمْ لَهُمُ ٱلْمَنصُورُونَ

Innahum lahumu almansooroon

እነርሱ ተረጂዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡

37:173

وَإِنَّ جُندَنَا لَهُمُ ٱلْغَـٰلِبُونَ

Wa-inna jundana lahumu alghaliboon

ሰራዊቶቻችንም በእርግጥ አሸናፊዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡

37:174

فَتَوَلَّ عَنْهُمْ حَتَّىٰ حِينٍ

Fatawalla AAanhum hatta heen

ከእነርሱም (ከመካ ከሓዲዎች) እስከ ጥቂት ጊዜ ድረስ ዙር (ተዋቸው)፡፡

37:175

وَأَبْصِرْهُمْ فَسَوْفَ يُبْصِرُونَ

Waabsirhum fasawfa yubsiroon

እያቸውም ወደፊትም (የሚደርስባቸውን) ያያሉ፡፡

37:176

أَفَبِعَذَابِنَا يَسْتَعْجِلُونَ

AfabiAAathabina yastaAAjiloon

በቅጣታችንም ያቻኩላሉን?

37:177

فَإِذَا نَزَلَ بِسَاحَتِهِمْ فَسَآءَ صَبَاحُ ٱلْمُنذَرِينَ

Fa-itha nazala bisahatihimfasaa sabahu almunthareen

በቀያቸውም በወረደ ጊዜ የተስፈራሪዎቹ ንጋት ከፋ!

37:178

وَتَوَلَّ عَنْهُمْ حَتَّىٰ حِينٍ

Watawalla AAanhum hatta heen

እነርሱንም እስከ (ጥቂት) ጊዜ ድረስ ተዋቸው፡፡

37:179

وَأَبْصِرْ فَسَوْفَ يُبْصِرُونَ

Waabsir fasawfa yubsiroon

ተመልከትም በእርግጥም ያያሉ፡፡

37:180

سُبْحَـٰنَ رَبِّكَ رَبِّ ٱلْعِزَّةِ عَمَّا يَصِفُونَ

Subhana rabbika rabbi alAAizzatiAAamma yasifoon

የማሸነፍ ጌታ የሆነው ጌታህ ከሚሉት ሁሉ ጠራ፡፡

37:181

وَسَلَـٰمٌ عَلَى ٱلْمُرْسَلِينَ

Wasalamun AAala almursaleen

በመልክተኞቹም ላይ ሰላም ይኹኑ፤

37:182

وَٱلْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ ٱلْعَـٰلَمِينَ

Walhamdu lillahirabbi alAAalameen

ምስጋናም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን፡፡