هَلْ أَتَىٰكَ حَدِيثُ ٱلْغَـٰشِيَةِ
Hal ataka hadeethu alghashiyat
የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን?
The Overwhelming
هَلْ أَتَىٰكَ حَدِيثُ ٱلْغَـٰشِيَةِ
Hal ataka hadeethu alghashiyat
የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን?
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ خَـٰشِعَةٌ
Wujoohun yawma-ithin khashiAAa
ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡
عَامِلَةٌ نَّاصِبَةٌ
AAamilatun nasiba
ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡
تَصْلَىٰ نَارًا حَامِيَةً
Tasla naran hamiya
ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡
تُسْقَىٰ مِنْ عَيْنٍ ءَانِيَةٍ
Tusqa min AAaynin aniya
በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡
لَّيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٍ
Laysa lahum taAAamun illamin dareeAA
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡
لَّا يُسْمِنُ وَلَا يُغْنِى مِن جُوعٍ
La yusminu wala yughnee minjooAA
የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَّاعِمَةٌ
Wujoohun yawma-ithin naAAima
ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡
لِّسَعْيِهَا رَاضِيَةٌ
LisaAAyiha radiya
ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡
فِى جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
Fee jannatin AAaliya
በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡
لَّا تَسْمَعُ فِيهَا لَـٰغِيَةً
La tasmaAAu feeha laghiya
በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም፡፡
فِيهَا عَيْنٌ جَارِيَةٌ
Feeha AAaynun jariya
በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አልሉ፡፡
فِيهَا سُرُرٌ مَّرْفُوعَةٌ
Feeha sururun marfooAAa
በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡
وَأَكْوَابٌ مَّوْضُوعَةٌ
Waakwabun mawdooAAa
በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡
وَنَمَارِقُ مَصْفُوفَةٌ
Wanamariqu masfoofa
የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡
وَزَرَابِىُّ مَبْثُوثَةٌ
Wazarabiyyu mabthootha
የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡
أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى ٱلْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
Afala yanthuroona ilaal-ibili kayfa khuliqat
(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!
وَإِلَى ٱلسَّمَآءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
Wa-ila assama-i kayfarufiAAat
ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!
وَإِلَى ٱلْجِبَالِ كَيْفَ نُصِبَتْ
Wa-ila aljibali kayfa nusibat
ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!
وَإِلَى ٱلْأَرْضِ كَيْفَ سُطِحَتْ
Wa-ila al-ardi kayfa sutihat
ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?)
فَذَكِّرْ إِنَّمَآ أَنتَ مُذَكِّرٌ
Fathakkir innama anta muthakkir
አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡
لَّسْتَ عَلَيْهِم بِمُصَيْطِرٍ
Lasta AAalayhim bimusaytir
በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡
إِلَّا مَن تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ
Illa man tawalla wakafar
ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤
فَيُعَذِّبُهُ ٱللَّهُ ٱلْعَذَابَ ٱلْأَكْبَرَ
FayuAAaththibuhu Allahu alAAathabaal-akbar
አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡
إِنَّ إِلَيْنَآ إِيَابَهُمْ
Inna ilayna iyabahum
መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡
ثُمَّ إِنَّ عَلَيْنَا حِسَابَهُم
Thumma inna AAalayna hisabahum
ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡